የመንግስት የፖሊሲ ማሻሻያዎች ለአምራች ኢንዱስትሪው ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው
የመንግስት የፖሊሲ ማሻሻያዎች ለአምራች ኢንዱስትሪው ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮ ያዘጋጀው ከተማ አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኤግዚቢሽንና ባዛር የመክፈቻ መርኃ ግብር እየተካ
የመንግስት የፖሊሲ ማሻሻያዎች ለአምራች ኢንዱስትሪው ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮ ያዘጋጀው ከተማ አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ኤግዚቢሽንና ባዛር የመክፈቻ መርኃ ግብር እየተካ
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሞጆ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ፣ ከሎሜ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ እና የዞኑ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት የሞጆ የቆዳ ኢንዱስትሪ ከተማ እና ፓርክ የቅድመ ምስረታ ስራዎችን በተመለከተ የግምገማ መድረክ አካሄደ፡፡ የግምገማ መድረኩን የመሩት በ
የ2018 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የማስጀመሪያ መርሃግብር ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ መንግስት የኢኮኖሚያዊ ለውጥ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ መልኩ የግል ዘርፉን ያነቃቁ በርካታ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎችን በመው
ሰፊ የህዝብ ቁጥር አና መጠነ ሰፊ የተፈጥሮ ሃብት የታደለችው አህጉራችን አፍሪካ ወሳኝ በሆነ የኢንዱስተሪ እንቅስቃሴ ላይ ትገኛለች ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር መላኩ አለበል ገልፀዋል ፡፡ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሰደር ጃን ፌንግን ጨምሮ ፕሮፌሰር ጀፍሪ ሳችስ የኮሎ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በሪፖርቱ እንደገለፁት የምግብ ማበልፀግ ፕሮግራም ያለበት ደረጃ እና በአተገባበር ጊዜ ያጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን በቀጣይ ያለውን የትኩረት አቅጣጫ በዝርዝር ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከተለ
የአምራች ኢንዱስትሪ ብሔራዊ ካውንስል በ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ገምግሟል፡፡ የካውንስሉ የ6ወር ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በተገመገመበት ወቅት የካውንስሉ ሰብሳቢ አምባሳደር ግርማ ብሩ እደንገለጹት ካውንስሉ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን እያስቀመጠ በመሆኑ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች፣ የተጠሪ ተቋማት፣ የክልልና ከተማ አስተዳደር የኢንዱስትሪ ኃላፊዎች እንዲሁም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በደቡብ ኢትዮጵያ አርባ ምንጭ ከተማ የሚገኙ ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዋል። ከግብዓት ጀምሮ(ከጉሎ እርሻ እስከ የሐር ጥጥ ልብ
ጥር 13/5/2018(ኢ.ሚ) የአምራች ኢንዱስትሪውን በማዘመን በዘርፉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚደረገዉን ጉዞ ለማስቀጠል ከአጋር አከላት ጋር ተናቦና በትብብር መንፈስ መስራት ትኩረት የተሰጠው ተግባር መሆኑ ተገልጿል ። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ ያጋጠመ ያ