የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት በማረጋገጥ ረገድ ጉልህ ሚና እያ
አምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት በማረጋገጥ ረገድ ትልቅ ሚና እያበረከተ ይገኛል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሀሳብ አራተኛውን
አምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት በማረጋገጥ ረገድ ትልቅ ሚና እያበረከተ ይገኛል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ ሀሳብ አራተኛውን
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን የአምራች ዘርፍ ለማስፋፋት የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክረውን አራተኛውን 'ኢትዮጵያ ታምርት' ኤክስፖ 2018 ዛሬ በይፋ መርቀው ከፍተዋል። ኤክስፖው እስካሁን ያሳያቸው እና የተመዘገቡ ዋና ዋና ስኬቶች፦ - የአም
የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ፕሮጀክት ኢፒሳ ኢንጅነሪንግ ካምፓኒ (IPISA) ከተባለ የስፔን አማካሪ ድርጅት ጋር አብሮ መስራት የሚያስችል የመግባቢያ የስምምነት ሰነድ ተፈራረመ፡፡ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ ንግግር ያደረጉት በኢንዱስትሪ ሚ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የኢትዮጵያ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዘጠነኛ ጠቅላላ ጉባኤ የማስጀመሪያ መርሃ - ግብር ላይ እንደገለፁት የምናመርተው ምርት በሀገር ውስጥ ገበያም ሆነ በውጭ ገበያ ሲሸጥ በጥራት እና በዋጋ አቅርቦት እንዲሁም በዓለም ደረጃ ተ
የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሐመድ ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን አስመልክቶ የኢንዱስትሪ ሽግግር መሪዎች ቡድን የስትኮልም የአካባቢ ጥበቃ ኢንስቲትዩት (Stockholm environment institute and leadership Group for indu
ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ከሁሉም አፍሪካ ቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች ተቋም ተወካዮች ጋር ተቋሙ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ጋር የሚኖረውን ስትራቴጂክ አጋርነት ዙሪያ ውይይት ባደረጉበት ወቅት እንደገለጹት በዘርፉ ቴክኖሎጂ እና ኢኖቬሽንን ማሳደግ ለቆዳ ኢንዱስትሪ
መጋቢት 24/2018 የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መለኩ አለበል በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ከሆኑት ሰም ፋብሪዝ ጋር በኢትዮጵያ እና በጣሊያን የሁለትዮሽ የትብብር ማዕቀፍ በተመለከተ ውይይት አካሂደዋል፡፡ አቶ መላኩ አለበል የጣሊያኑን አምባሳደር ሰም ፋብሪዝን ጋር በ
ኢንዱስትሪያላዜሽን የሚረጋገጠው በህብረተሰቡ ባለቤትነት፣ በግሉ ዘርፍ መሪነት እና በመንግስት የራስን የተቆጠረ የስራ ድርሻና ኃላፊነትን በመወጣት ነው መንግስት በሀገራዊ የኢኮኖሚ እድገት፣ ተወዳዳሪነትና ብልጽግና ላይ ትልቅ ድርሻ አላቸው ብሎ ከለያቸው ዘርፎች መካከል የአም