አምራች ኢንዱስትሪዉን ለማሳደግ ከአጋር አካለት ጋር የሚደረገው የቅንጅት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል
ጥር 13/5/2018(ኢ.ሚ) የአምራች ኢንዱስትሪውን በማዘመን በዘርፉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚደረገዉን ጉዞ ለማስቀጠል ከአጋር አከላት ጋር ተናቦና በትብብር መንፈስ መስራት ትኩረት የተሰጠው ተግባር መሆኑ ተገልጿል ። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ ያጋጠመ ያ
ጥር 13/5/2018(ኢ.ሚ) የአምራች ኢንዱስትሪውን በማዘመን በዘርፉ ተጠቃሚ ለመሆን የሚደረገዉን ጉዞ ለማስቀጠል ከአጋር አከላት ጋር ተናቦና በትብብር መንፈስ መስራት ትኩረት የተሰጠው ተግባር መሆኑ ተገልጿል ። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ ያጋጠመ ያ
ጥር 13/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርና ከቆዳ ኢንዱስትሪ ባለሀብቶች ጋር በአዲሱ የጥሬ ቆዳና ሌጦ ልማትና ግብይት ረቂቅ አዋጅ ላይ የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስ
ጥር 9/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)ምግብን በአስፈላጊ ማዕድናት ማበልጸግ የመንግስት ፖሊሲዎች ውጤታማ ለማድረግ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡልልታ ገለጹ፡፡
ጥር 9/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣በንግድና ቀጠናዊ ሚኒስቴርና በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ቅንጅታዊ አሰራር ጨውን በአዮዲንና በፎሊክ አሲድ የሚያበለጽግ የምርምር ውጤት ይፋ ሆነ፡፡ የምርምር ውጤቱን ለማስተዋወቅ በተዘጋጀው መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢን
ጥር 07/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሸገር ፣ ቢሾፍቱ፣ አዳማ እና ደብረ ብርሀን ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች እና ተወካዮች በተገኙበት በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ የሚጣሉ ተጨማሪ ክፍያዎች መነሻና ነባራዊ ሁኔታን መሰረት ያረገ የዳሰሳ ጥናት ቀረበ፡፡
ጥር 7/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እንዲሁም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ሁጃን የኢንዱስትሪ የኢኮኖሚ ዞን የመስክ ምልከታ አካሄዱ። በመስክ ምልከታው ወቅትየኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እ
ጥር 6/2018ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታን ጨምሮ የአምራች ኢንዱስትሪ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች
ጥር 4/2018 ዓ.ም (ኢ.ሚ)የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የጃፓን ከፍተኛ ባለስልጣናትንና የኢንቨስትመንት ልኡካንን ተቀብሎ አወያየ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል መንግስት በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚሰማሩ ሀገር በቀልና የውጭ ባለሀብ