አምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የግል ኢንቨስትመንትን በማበረታታት ሁለንተናዊ ብልጽግናን እናረጋግጣለ
ግንቦት 8/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ከቻይና ሹኒ (SHUNY) ግዛት ተወክለው የመጡ ባለ ስልጣናትን አወያዩ፡፡
ግንቦት 8/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ከቻይና ሹኒ (SHUNY) ግዛት ተወክለው የመጡ ባለ ስልጣናትን አወያዩ፡፡
ግንቦት 8/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ አድቫንስድ ከትሬንድ ኤንድ ማይኒንግ (ADVANCED TRADE AND MINING) ድርጅት ተወክለው የመጡ የኳታር ባለ ሀብቶችን ተቀብለው አወያዩ፡
ግንቦት7/2017 (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪው የሚፈልገውን የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የገለፁት የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈፃዌ ወ/ሮ አበባ ታመነ በዘርፉ የሚፈልገውን የሰለጠነ የሰው ሀይል ለማፍራት የሚያስችል
ግንቦት 05/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኬንያ በአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና የሪል ሶርስ ዋና ኦፕሬቲንግ ከፍተኛ ኦፍሰር ፓትሪክ ንያንግዌሶ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩት የመሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሐመድ የኢትዮጵያ መንግስት የአምራች ኢንዱ
ግንቦት 02/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከተጠሪ ተቋማት ጋር የክልልና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪዎች የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም በገመገሙበት ወቀት እንደገለፁት ለዘርፉ ልማት ምቹ ሁኔታ በመፍጠር፣ የዘርፉን አስ
ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪያላይዜሽንን ማስፋፋት ሀገርን እንደ ሀገር ለማስቀጠል የሞት ሽረት ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብና ለሌሎች በማስገንዘብ የተጀመረውን ንቅናቄ ባለበት ግለት ለማስቀጠል ሁሉም ባለድርሻ አካል ቁርጠኛ መሆን አለበት ያሉት የዕድገትና ተወዳዳሪነት
ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የግብዓትና መሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሀሰን መሐመድ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የተሰጠው ትኩረት ከመቼውም ጊዜ በላይ የላቀ ስለመሆኑ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የታዩ ተግባራት ምስክር ናቸው ብለዋል።
ግንቦት1/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የስትራቴጅክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ አቶ ጥላሁን ዓባይ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተሰራ ቅንጅታዊ ስራ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መቀነስ እንደ ተቻለ ገልፀዋል ፡፡