አምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ የግል ኢንቨስትመንትን በማበረታታት ሁለንተናዊ ብልጽግናን እናረጋግጣለን:: (አቶ ሀሰን መሀመድ)
ግንቦት 8/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ከቻይና ሹኒ (SHUNY) ግዛት ተወክለው የመጡ ባለ ስልጣናትን አወያዩ፡፡
ግንቦት 8/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ከቻይና ሹኒ (SHUNY) ግዛት ተወክለው የመጡ ባለ ስልጣናትን አወያዩ፡፡
ግንቦት 8/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ አድቫንስድ ከትሬንድ ኤንድ ማይኒንግ (ADVANCED TRADE AND MINING) ድርጅት ተወክለው የመጡ የኳታር ባለ ሀብቶችን ተቀብለው አወያዩ፡፡
ግንቦት7/2017 (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪው የሚፈልገውን የሰለጠነ የሰው ኃይል ለማፍራት ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የገለፁት የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈፃዌ ወ/ሮ አበባ ታመነ በዘርፉ የሚፈልገውን የሰለጠነ የሰው ሀይል ለማፍራት የሚያስችል ሥርዓት በመዘርጋት ወደ ተግባር ተገብቷ
ግንቦት 05/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኬንያ በአፍሪካ አህጉር ነፃ የንግድ ቀጠና የሪል ሶርስ ዋና ኦፕሬቲንግ ከፍተኛ ኦፍሰር ፓትሪክ ንያንግዌሶ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩት የመሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሐመድ የኢትዮጵያ መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ተቀዳሚ የኢኮኖሚ መሰረቱ
ግንቦት 02/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከተጠሪ ተቋማት ጋር የክልልና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪዎች የ2017 በጀት ዓመት የ9 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም በገመገሙበት ወቀት እንደገለፁት ለዘርፉ ልማት ምቹ ሁኔታ በመፍጠር፣ የዘርፉን አስፈፃሚ ባለድርሻ አካላት አቅም በመገንባት
ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪያላይዜሽንን ማስፋፋት ሀገርን እንደ ሀገር ለማስቀጠል የሞት ሽረት ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብና ለሌሎች በማስገንዘብ የተጀመረውን ንቅናቄ ባለበት ግለት ለማስቀጠል ሁሉም ባለድርሻ አካል ቁርጠኛ መሆን አለበት ያሉት የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ታረቀኝ ቡ
ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የግብዓትና መሠረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሀሰን መሐመድ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የተሰጠው ትኩረት ከመቼውም ጊዜ በላይ የላቀ ስለመሆኑ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የታዩ ተግባራት ምስክር ናቸው ብለዋል።
ግንቦት1/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የስትራቴጅክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚ አቶ ጥላሁን ዓባይ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተሰራ ቅንጅታዊ ስራ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መቀነስ እንደ ተቻለ ገልፀዋል ፡፡
ግንቦት 1/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልልና ከተማ አስተዳደር የኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር የዘርፉን የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም በተመለከተ የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ የውይይቱን መርሃ ግብር በንግግር የከፈቱት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስት
ሚያዚያ ግንቦት 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራር እና ሰራተኞች "የመሀሉ ዘመን" " በሚል በተዘጋጀው ሀገራዊ ሰነድ ላይ ተወያይተዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በውይይት መድረኩን ላይ ባደረጉት መክፈቻ ንግግር ዜጎች ሃገራቸው ያለችበትን ነባራዊ
ሚያዚያ 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ማጠቃለያ መርሃ- ግብር የኤፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩንህ ፣ ከፍተኛ የመንስግት የስራ ኃላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተካሄደ። የ2017 የኢትዮጵያ ታምርት ዓለም አቀፍ ኤክስፖ በይፋ ከጀመረበት ከሚ
የኢፌዴሪ የመንግስት ኮሙኒከሌሽን አገልግሎት ለኢትዮጵያ ታምርት የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫና ኤክስፖ 2017 ላበረከተው ላቅ ያለ አስተዋጽኦ ዕውቅና ተሰጠ!
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ሀሰን መሀመድ ለኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ድጋፍ ያደረጉ የልማት አጋሮች፣ በልዩ ፈጠራ (ስታርት አፕ) ለተሻሉ ተሳታፊዎች በምርት ልማት ውድድር 2ኛ እና 3ኛ ለወጡ ተወዳዳሪዎች የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የእውቅና ሽልማት አበረከቱ!
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በወጭ ምርት ማምረት ዘርፍ፣ በተኪ ምርት ከፍተኛ አፈፃፀም ያስመዘገቡ አምራቾችን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የእውቅና ሽልማት አበረከቱ!
የኢፌዴሪ ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር አለሙ ስሜ ከፍተኛ አፈጻጸም ያስመዘገቡ አምራች ሴቶችንየኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የእውቅና ሽልማት አበረከቱ!
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ለኢትዮጵያ ታምርትየ10ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ እና ኤክስፖ መሳካት ድጋፍ ላደረጉ የመንግስትና ግል ተቋማትእንዲሁም ስፖንሰር ላደረጉ ተቋማት የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የእውቅና ሽልማት አበረከቱ!
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር አቶ ተመስገን ጥሩነህ በወጭ ምርት ማምረት፣ በተኪ ምርት ማምረት እጅግ ላቅ ያለ አፈጻጸም ያስመዘገቡና በምርት ልማት ውድድር 1ኛ ለወጡ ተወዳዳሪዎች በሶስተኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ማጠናቀቂያ መርሃ ግብር ላይ የእውቅና ሽልማት አበረከቱ!
ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ላለፉት ቀናት የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ አምራቾች ምርቶቻቸውን ያስተዋወቁበትን፣ ሰፊ ግብይት የተካሄደበትን፣ ልምድና ተሞክሮ የተቀሰመበትን ሦስተኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ዛሬ በስኬት አጠናቀናል ያሉት አቶ ተመስገን አምራችነት ዐርበኝነት ነው፤ ሀገር የምትበለጽገው በሁሉም መ
ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በ3ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ አምስተኛ ቀን የፓናል ውይይት የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች አዲስ ቴክኖሎጂ ፈጣሪ ስለሚሆኑበት ሁኔታ ማብራሪያ ተሰጠ፡፡ በፓናሊስትነት ተሳትፈው ማብራሪያ የሰጡት የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ደረጀ እንግዳ ተመራቂዎች አ
ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በ3ኛው ዙር ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ አምስተኛ ቀን የፓናል ውሎ ቴክኖሎጅን ከምርት ጋር በማዋሀድ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ማዘመን በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡
ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪዎች ተወዳዳሪና ምርታማ ስለሚሆኑበት ሁኔታ ማብራሪያ የሰጡት የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሚልኬሳ ጃጋማ አምራች ኢንዱስትሪዎች ተወዳዳሪ ሆነው ለመቀጠል በአሰራር ሂደት የሚገጥሟቸውን ተግዳሮቶችን በራሳቸው አቅም ለመፍታት መጣር አለባቸ
ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ትምህርት ሚንስትር ደኤታ ዶ/ር ኮራ ጦሽኔ በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ በቂ ክህሎት ያለውን ተግባራዊ ባለሙያ መፍጠር ስለሚቻልበት ሁኔታ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በ3ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የመጨረሻ ቀን የፓናል ውይይት መርሀ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ያደጉ ሀገሮች የደረሱበትን የብልጽግና ደረጃ ለመድረስ ቀድመው ባልተሰሩ ስራዎች ከመቆጨት ባሻገር ያሉንን የወደፊት መልካም ዕ
ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ለሶስተኛ ጊዜ በአዲስ ዓለማቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የተካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 በመጨረሻ ቀን የውይይት መርሃ ግብር ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈፃሚዋ ወ/ሮ አበባ ታመነ እንደገለፁት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ማህበረሰቡ በሀገሩ
ሚያዚያ 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 የአምስተኛው ቀን ፓናል ውይይት ''ቴክኖሎጂን ከምርት ሂደት ጋር በማዋሃድ ኢንዱስትሪን ማዘመን (እንደ AI፣AUTOMATION፣ IOT እና CONNECTIVITY ያሉ ቴክኖሎጂዎችን በአምራች ኢንዱስትሪው ላይ መተግበር) ''በሚል አብይ ርዕሰ ጉዳይ እና
ሚያዝያ 28/2017(ኢሚ) በሶስተኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ አራተኛ ቀን ውሎ "በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተቋማዊና ቅንጅታዊ አሰራር የአምራች ኢንዱስትሪ ምርታማነትና ተወዳዳሪነትን ማሳደግ" በሚል መሪ ሀሳብ የፓናል ውይይት ተካሂዷል።
ሚያዝያ 28/2017(ኢሚ) በሶስተኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ አራተኛ ቀን ውሎ "በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተቋማዊና ቅንጅታዊ አሰራር የአምራች ኢንዱስትሪ ምርታማነትና ተወዳዳሪነትን ማሳደግ" በሚል መሪ ሀሳብ የፓናል ውይይት ተካሂዷል።
ሚያዝያ 28/2017(ኢሚ) በሶስተኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ አራተኛ ቀን ውሎ "በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተቋማዊና ቅንጅታዊ አሰራር የአምራች ኢንዱስትሪ ምርታማነትና ተወዳዳሪነትን ማሳደግ" በሚል መሪ ሀሳብ የፓናል ውይይት ተካሂዷል።
ሚያዝያ 28/2017(ኢሚ) የአምራች ኢንዱስትሪ ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ቀልጣፋ የፋይናንስና የሎጂስቲክስ አገልግሎት ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዴንጌ ቦሩ ገለጹ።
ሚያዚያ 28/2017 ዓ/ም (ኢሚ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮች የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017ን ጎበኙ።
ሚያዚያ 28/2017 (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተኪ ምርት በማምረት ውጤታማ አንድንሆን አስችሎናል ሲሉ በዘርፉ የተሰማሩ አምራቾች ገለጹ፡፡
በኢትዮጵ የሚገኙ በቁጥር ከ268 በላይ የሆኑ የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ ድርጅቶች የተሳተፉበት ኤክስፖ ከሚያዚያ 25-29/2017ዓ.ም እየተካሄደ ይገኛል፡፡
ሚያዝያ 28/2017 ዓ/ም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ አብዱረህማን አብደላ እንዲሁም መካከለኛ አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል የተዘጋጀውን ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 የሚቆየው ከሚያዝያ
ሚያዚያ 28/2017 (ኢሚ) ይህ የተገለጸው በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተቋማዊና ቅንጅታዊ አሰራር የአምራች ኢንዱስሪውን ምርታማነትና ተወዳዳሪነት ማሻሻል በሚል ሀሳብ በተካሄደው የፓናል ውይይት ላይ ሲሆን የአሰራር ክፍተቶችን በመቅረፍ ላለፉት ሶስት አመታት ከዘጠኝ ወር ጊዜ ውስጥ አንድ ቢሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ ለ
ሚያዚያ 28/2017 ዓ. ም (ኢሚ)የቱሪዝም ሚኒሰቴር አመራሮች እና ሠራተኞች ለ3ኛ ጊዜ እየተካሄደ ያለውን የ" ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017" ን በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማእከል በመገኘት ጎብኝት አድርገዋል ።
ሚያዚያ 28/2017(ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የኢትዮጵያ የማምረት አቅም ማደጉን ያየንበት ነው ሲሉ ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የተለያዩ ሀገራት ዲፕሎማቶች ተናገሩ። ኢትዮጵያ በትክክለኛው የእድገት ጎዳና ላይ መሆኗን መገንዘባቸውንም ዲፕሎማቶቹ ገልጸዋል። የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ሚያዚያ 2
ሚያዚያ 28/2017ዓ.ም(ኢሚ) የውይይቱን መነሻ ሃሳብ ያቀረቡት የኢትዮጵያ ታምርት ፕሮጀክት ፅ/ቤት አስተባባሪ አያና ዘወዴ(ዶ/ር) እንደገለፁት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ቅንጅታዊ አሰራር የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ በማሻሻል የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርታማነት የማምረት አቅም አጠቃቀሙን ማሻሻል ላይ ያለመ ውይይት
ሚያዝያ 28/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢትዮጵያ የማምረት አቅም እና ብሩህ ተስፋ እንዳላት የሚያሳይ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። ለየኢትዮጵያ ፍላጎት ምርታማነትን በመጨመር ጥቅል ሀገራዊ ዕድገትን ማሻሻል መሆኑን ገልጸዋል። በኤክስፖው የቀረቡት ከቆዳ የተሰሩ የተ
ሚያዚያ 28/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 የአራተኛው ቀን ውሎን አስመልክቶ ፓናል ውይይቱን በንግግር ሲከፍቱ እንዳሉት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አንዱና ወሳኙ ጉዳይ ለዘረፉ የተቀላጠፈ አገልግሎት መሰጠት እና ተወዳዳሪነትን የማሳደግ ተግባር
ሚያዝያ 28/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተዘጋጀውን "ኢትዮጵያ ታምር ት” ወይም ‘Made in Ethiopia’ ኤክስፖ ጎብኝተዋል።
ሚያዚያ 28/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያን ነፃነት ለማስጠበቅ የተከፈለውን መስዋዕትነት ትውልዱ በልማት ስኬት መድገም እንደሚገባው አባት አርበኞች አስገነዘቡ። አባት አርበኞቹ 3ኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በጎበኙበት ወቅት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ትውልዱ የሚያኮራ ታሪክ እየሰራ መሆኑን መመልከታቸውን
ሚያዚያ 28/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 የአራተኛው ቀን ፓናል ውይይት ''በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ቅንጅታዊ አሰራር በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርታማነት፣ ተወዳዳሪነት እና የማምረት አቅም አጠቃቀም ማሻሻል '' በሚል አብይ ርዕሰ ጉዳይ እና በሌሎችም
ሚያዚያ 28/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የሚዲያ ግንኙነት ክትትልና መረጃ ማደራጃ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ተስፋሁን ጎዛይ ሶስተኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በጎበኙበት ወቅት እንደገለፁት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪ ዘርፉ ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር አድርጓል ብለዋል።
ሚያዚያ 28/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኮሙዩኒኬሽን ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) የሚኒስቴሩ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ሶስተኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎብኝተዋል።
ሚያዝያ 27/2017 (ኢሚ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪ ምርቶች ተወዳዳሪነት እንዲጨምር ምቹ ሁኔታ መፍጠሩን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ አማካሪ አምባሳደር ግርማ ብሩ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) 3ኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን
ሚያዚያ 27/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 በተለያዩ የሁነቶች ቀጥሏል። በሦስተኛ ቀን ውሎው አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን በማብቃት፣ ወደ ዕድገት፣ ተወዳዳሪነት እና ሽግግር ማፋጠን በሚል ርዕሰ ጉዳይ የፖናል ውይይት ተከናውኗል። በፓናል ውይይቱ ተሳታፊ የሆኑት የኢትዮጵያ ኢን
ሚያዚያ 27/2017 ዓ.ም (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪዉ በቂ ግብዓት እንዲያገኝ የሚያስችሉ የተለያዩ የአሰራር ማሻሻያዎች መከናወናቸውን የገለፁት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መሠረተ ልማት እና ግብዓት ዘርፍ አማካሪ አቶ ዳንኤል ኦላኒ የግብርና ምርት ግብዓት በቂ እንዲሆን በኮንትራት ፋርሚንግ አዋጅና መመሪያ መዉጣቱና ወደ ተ
ሚያዚያ 27/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 የሶስተኛው ቀን ውሎ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ፈጣን ዕድገት እንዲያመጡ እና ተወዳዳሪ እንዲሆኑ የሚያስችል አቅም ለመፍጠር ያለመ ፓናል ውይይት ተካሄደ። በውይይቱ መነሻ ሀሳብ ያቀረቡት የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ም/ዳይሬክተር
ሚያዚያ 27/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የቡሬ የተቀናጀ አግሮ-ኢንዱስትሪን በተሟላ አቅም ወደ ልማት ለማስገባት በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአማራ ክልል ከተሞች ልማት ክላስተር አስተባባሪና ከተሞችና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አሕመዲን መሐመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የአማራ ክልል የኢንዱ
የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግሮች አርበኞች ማህበርና የአዲስ አበባ ከተማ ባህል ኪነጥበብ እና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሂሩት ካሳው በአዲስ ዓለማቀፍ ኮንቬንሸን ማእከል እየተካሄደ ያለውን 3ተኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 ጎበኙ