የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የወጪ ምርት /export / አፈጻጸም ከፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው ( አቶ መላኩ አለበል)
ህዳር 30/2018 ዓ.ም ( ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል በተገኙበት የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የህዳር ወር እና የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አምስት ወራት የኤክስፖርት አፈጻጸምን ሪፖርት ተገመገመ፡፡ የአምራች ላኪ ኢንዱስትሪዎች የኤክስፖርት አፈጻጸማቸውን በማሻሻል የሀገራዊ የውጭ ምንዛሬ ግኝት