የማሽነሪ አምራች ኢንዱስትሪ ኢኮኖሚያዊ ሽግግሩን ውጤታማ ከማድረግ በተጨማሪ ለዜጎች የስራ ዕድል ፈጠራ ዓይነተኛ ሚና አለው ተባለ፡፡
ሚያዚያ7/2016 ዓ.ም የዘርፉን ችግር መፍታት ዓላማው ያደረገ የማሽነሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች ሀገራዊ ዕድሎችና ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረ ልዩ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡
ሚያዚያ7/2016 ዓ.ም የዘርፉን ችግር መፍታት ዓላማው ያደረገ የማሽነሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች ሀገራዊ ዕድሎችና ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረ ልዩ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡
አዲስ አበባ 04/08/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች አሠራርና ዘላቂነት በኢትዮጵያ ፕሮጀክት ላይ ትኩረት ያደረገ የፌደራል፣ክልል ከፍተኛ አመራሮች እና የልማት አጋሮች የተገኙበት ውይይት ተካሄደ፡፡
ሚያዚያ 4/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ)የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች የፖሊሲም ሆነ የመሰረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት የሚያግዙ ናቸው፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ ውሳኔ ካስተላለፈባቸው ጉዳዮች አንዱ የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ረቂቅ ፖሊሲ መሆኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ አመላክቷል።
ሚያዚያ 03/2016 ዓ.ም (ኢሚ) በኤግዚቪሽኑ በዲጂታል፣ በግብርና፣ በሃይል፣ በትምህርት፣ በጤና፣ በማንፋክቸሪንግ እና በሌሎች ዘርፎች የተሰማሩ የመጀመርያ ደረጃ ላይ የሚገኙ ፣የመጀመርያ ደረጃውን የተሻገሩ፣ ወደ ገበያ መቀላቀል ደረጃ ላይ የደረሱ ስታርት አፖች ስራዎቻቸውን ተመልክተዋል፡፡
ሚያዚያ1/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ፕርፎርማንስ ፕሮጀክት በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሚባራ ወረዳና በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሽንሌ ወረዳ ለሚገኙ የፕሮጀክቱ የሳይት ሰራተኞች እና ለአካባቢው ማህበረሰብ ድጋፍ አድረገ።
መጋቢት 30/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) ዶዳይ ማኑፋክቸሪንግ ያመረታቸውን የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክሎች አስመረቀ። በምረቃው መድረክ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ እንደገለፁት የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክሎቹ እንደሀገር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ትልቅ ሚና አላ
መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ)የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል ከአፍሪካ ንግድና ኢንዱስትሪ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሚስተር አልበርት ሙቻንጋ ጋር አብሮ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
መጋቢት 29/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ)የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ታምርት ተነሳሽነት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ስኬት እያስመዘገበ ነው ያሉት ሚንስትሩ የሀገር ዉስጥ ምርትን መጠቀም አርበኝነት እንደሆነም ገልጸዎል።
መጋቢት 29/2016(ኢ.ሚ) ለቱሪዝም ዘርፍ የሚውሉ ተሽከርካሪዎችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት ስኬታማ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ መንግሥት ተኪ ምርቶችን ለማስፋት ያስቀመጠው አቅጣጫ ለማስፈጸም በትኩረት እየተ
መጋቢት 28/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች ልዑክ የሳፋሪ ተሸከርካሪዎችን ማምረቻ ኢንዱስትሪዎችን የሥራ እንቅስቃሴን ጎብኝቷል።
መጋቢት 28/2016ዓ.ም(ኢ.ሚ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች ልዑክ የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ማምረቻ ኢንዱስትሪ የሥራ እንቅስቃሴን ጎብኝቷል።
አዲስ አበባ 27/7/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከቻይናው አምባሳደር ዛኦ ዚዩዋን ጋር የሁለቱን አገራት ትስስር በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡
መጋቢት25/2016 ዓ.ም በይርጋለም ጋርመንት እና ኢትዮኢምፓክት አምራች ኢንዱስትሪዎች ውስጥ የተገነቡ የህፃናት ማቆያ ማዕከላት የምረቃ ስነ-ስርዓት ተካሂዷል፡፡
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በዓባይ ወንዝ ላይ ለዘመናት ለነበረው የሕዝብ ቁጭት ምላሽ የሰጠ፣ የሉዓላዊነት መገለጫ እና የልማታችን ብርሃን በመኾን ከመጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ ባለፉት 12 ዓመታት ለግድቡ ግንባታ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ያለ ልዩነት በጉልበት፣ በእውቀት፣ በተፋሰስ ልማት ጥበቃ ሥራ፣ በፋይናን
የግድቡ ግንባታ ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊ በማነቃቃት የልማት መሠረት ሆኖ ከማገልገል በተጨማሪም በማህበራዊ ዘርፉም እንደ ሀገር የተያዙ ውጥኖችን በማሳካት፣ በዲፕሎማሲው ዘርፍም ተሰሚነትን ከፍ ለማድረግ፣ሀገራችን ያዘችውን በቀጠናው አብሮ የመልማትና ከኮረቤት ሀገሮች ጋር በኢኮኖሚ የመተሳሰር ዕቅዶችን በማሳካት ረገድ ትልቅ ሚ
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ የተቀመጠበት 13ኛ ዓመት "በህብረት ችለናል" በሚል መሪ ቃል ታስቦ ውሏል ።
መጋቢት 25/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የዓባይ ግድብ መጠናቀቅ በኃይል አቅርቦት ላይ ያለውን ችግር በመፍታት ወደኋላ የቀሩ አምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲያንሰራሩና እንዲጠናከሩ እንደሚያደርግ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀⵆ
መጋቢት 24/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የግብዓትና መሰረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሀሰን መሐመድ፣ የዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዘዳንት፣ የዓለም ባንክ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በዓለም ባንክ እየተደገፉ ያሉ አነስተኛና መካከለኛ አም
መጋቢት 20/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌደሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በዓለማቀፍ ደረጃ ለ113ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ48ኛ ጊዜ ሴቶችን እናብቃ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ በሚል መሪ ቃል የሴቶች ቀን አከበረ።
መጋቢት19/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ከጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂርኖር ጋር በአምራች ኢንዱስትሪ እና እንደ ሀገር ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
መጋቢት19/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ለአምራች ኢንዱስትሪ ባለሙያዎች የኢንዱስትሪ የሀይል አጠቃቀም ስርዓትን ለማዘመን የሚያስችል ስልጠና ሰጥቷል፡፡
በተለይ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሀብት የታደለች፣ የሰለጠነና ሊሰለጥን የሚችል የኢንዱስትሪ የሰዉ ሀይል ያላት፣ በመንግስትና በግል ዘርፉ የተገነቡ ኢንዱስትሪ ፓርኮች መኖራቸው፣ በመልካ ምድራዊ አቀማመጥና ምቹ የአየር ሁኔታ መኖሩንም አማካሪው ገልጸው በዘርፉ ፍላጎት ያላቸው ባለሀብቶች እንዲሰማሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
መጋቢት18/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የሳፋሪ ተሽከርካሪ የምርት ሂደት ያለበትን ደረጃ ጎበኙ፡፡
የመጋቢት 14 /2016 ዓ.ም(ኢ.ሚ) በኢፌዲሪ የግብርና ሚኒስትሩ ዶ/ር ግርማ አመንቴ የተመራዉ የድጋፍና ክትትል ቡድን በሶማሊ ክልል ዞኖችና ወረዳዎች ያካሄዱት የአገልግሎት አሰጣጥ እና የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች የምልከታ ሪፖርት ለክልሉ መንግስት አቅርቧል።
መጋቢት13/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) በህንድ እና በኢትዮጵያ መካከል እያደገ የመጣውን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለማጠናከር የሚረዳ የውይይት መድረክ ተካሄዷል፡፡ ህንድን ከኢትዮጵያ ጋር ያገናኘው የኬሚካል ገዥና ሻጮች የውይይት መድረክ ላይ የኢንዱስትሪ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን ሙሀመድ የተደረገው ውይይት በሁለቱ ሀገራት መ
መጋቢት12/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) ስልጠናው በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በካይዘን ልህቀት ማዕከል ለሰራተኞችና ለተገልጋዮች ምቹና ሳቢ የስራ ቦታ በመፍጠር የግብዓትና የጊዜ ብክነት በማስወገድ፣ወጪን በመቀነስ አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን በማሳደግ ለአገልግሎት ሰጪውና ተቀባዩ የስራ አካባቢ ምቹ ማድረግ ዋና አለማ ያደረገ ነው
"በአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት ዉስጥ የሀገራት ሁለትዮሽ ግንኙነት የኢንቨስትመንት ትስስሩን ይበልጥ እንደሚያጠናክረዉ " አቶ ሀሰን ሙሀመድ ገልጸዎል።
መጋቢት11/2016ዓ.ም(ኢ.ሚ) በሠመራ ሎጊያ ከተማ አስተዳደር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ያለውን የነዋሪዎች የመልማት ፍላጎት ሊያሳካ የሚችል የገቢ አሰባሰብና መሠረተ ልማት መሠራት አንዳለበት የኢንዱስትሪ ሚኒስትርና የሱፐርቪዥን ቡድኑ መሪ አቶ መላኩ አለበል ገለፁ።
መጋቢት 11/2016ዓ.ም(ኢ.ሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የተመራ የፌዴራል አመራሮች የክትትልና ድጋፍ ቡድን በአፋር ክልል ምልከታ አድርገዎል። ቡድኑ የክትትልና የድጋፍ ስራውን ከመጋቢት 06 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ከአቶ አወል አርባና ከክልሉ ካቢኔ አባላት ጋር ባካሄደ
መጋቢት 10/2016ዓ.ም(ኢ.ሚ) በግብርና ሚኒስትር ዶ/ር ግርማ አመንቴ የተመራ የድጋፍና ክትትል ልዑክ ሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን ሽንሌ ወረዳ የሚገኙ የስቦንጅ እና የፕላስቲክ ፍብሪካ እንዲሁም የከብት እና የግመል እርባታን ጎብኝተዎል።
መጋቢት 9/07/2016(ኢ.ሚ) በገንዘብ ሚንስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የድጋፍና ክትትል ልዑክ በሀዋሳ ከተማ የሚገኙ ሀዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክና ከፓርኩ ውጭ የሚገኙ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችን ጎብኝተዋል ። በጉብኝታቸው ወቅትም በኢንዱስትሪው ዘርፍ እየተሰሩ ያሉ ጠንካራ ስራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ በማሳሰብ በ
የግብርና እና የማኑፋክቸሪንግ ዘርፎችን ከኢትዮጵያ የልማት ግቦች ጋር በማያያዝ ማጠናከር ላይ ያተኮረ ዉይይት አድርገዎል። አርሶ አደሮችንና ኢንዱስትሪዎችን ማስተሳሰር፣ ኢንቨስትመንቶችን መሳብ እና የአቅም ግንባታ ውጥኖችን ማሳደግን ጨምሮ የትብብር እድሎች ላይ ተወያይተዋል።
መጋቢት 9/2016 ዓ.ም (ኢሚ) በኢትዮጵያ የዱቄትና የዱቄት ውጤቶች አምራቾች ዘርፍ እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች እና መፍትሄ አቅጣጫ ላይ ያተኮረ የመንግስትና የግል ዘርፍ የጋራ ምክከር መድረክ ተካሄደ፡፡ በኢትዮጵያ ዱቄትና የዱቄት ውጤቶች አምራቾች ማህበር እና የጀርመን የልማት ትብብር (GIZ) ጥምረት በተዘጋጀው የ
በግብርና ሚኒስትር ዶ/ር ግርማ አመንቴ የተመራ ልዑክ ሶማሌ ክልል ሲቲ ዞን ሽንሌ ወረዳ የሚገኙ ፍብሪካዎችን ጎበኙ የቪታ የታሸገ ውሃ ፋብሪካ እና ግንባታው በመጠናቀቅ ላይ ያለ የማርብል ፋብሪካ ተጎብኝተዋል፡፡ ይከታተሉን #ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
በ7/07/2016 በገንዘብ ሚንስትሩ በክቡር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራ የድጋፍና ክትትል ልዑክ በታላቅ ድምቀት በሀዋሳ ከተማ ሲካሄድ የነበረውን ኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት ኤግዚቭሸንና ባዛር ጉብኝት አደረጉ ! ይከታተሉን #ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የ2016 ኢትዮጵያ ታምርት ኤከስፖ የ10 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ሚያዝያ 13/2016 እንደሚካሄድ በጋዜጣዊ መግለጫው ገልጿል፡፡
መጋቢት 5/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት በዘርፉ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች፣ መልካም አጋጣሚዎችና ማበረታቻዎችን ለሀገር ውስጥ ባለሀብቱ በማስተዋወቅ ለዘርፉ ዕድገት የሚያበረክተውን ተሳትፎና ሚና ለማሳደግ ዓላማው ያደረገ የአምራች ኢንዱስትሪ የኢንቨስትመንት የ
መጋቢት 04/2016 ዓ.ም(ኢሚ) በቀረበው ሀገራዊ የዘርፎች 6 ወር እቅድ አፈጸጸም ከተሳታፊዎች ሀሳቦች የተነሱ ሲሆን በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ አሁን ያለበትን ደረጃ እና በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ዙሪያም ውይይት ተካሄዷል፡፡
በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሀዋሳ ከተማ የኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት ኤግዚቢሽንና ባዛር መካሄድ ጀመረ ይከታተሉን #ኢትዮጵያ_ታምርት #እኛም_እንሸምት
መጋቢት 03/2016 ዐ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከጣልያን ልማት ትብብር ዋና ዳይሬክተር ስቲፋኖ ጋቲ እና ልዑካቸው ጋር የሁለቱን አገራት የኢንቨስትመንት ትስስር በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ኢንዱስትሪያላዜሽንና የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር የመንግስታችን የኢኮኖሚ አጀ
መጋቢት 03/2016 ዓ.ም (ኢሚ) በአየር ንብረት ለውጥ ፐርፎስማንስ ፕሮጀክት በፐሮሶፒስ ጁሊ ፍሎራ መጤ አረም (ወያኔ አረም) የተወረሩ የእርሻና የግጦሽ መሬቶችን በመመንጠር የመጤ አረሙን አማራጭ የኃይል ምንጭ ሆኖ እንዲያገለግልና መሬቶችን መልሶ ለሰብል ምርት እንዲውሉ ማድረግ አላማ በማድረግ ወደ ስራ የገባው ፓይ
አዲስ አበባ የካቲት 29/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሌበር ኦርጋይኔዜሽን ጋር በመተባበር በአምራች ኢንዱስትሪዎች ዉስጥ በተለይም በሴቶች በሚመሩ ኢንተርፕራይዞች የሴቶች አመራር ልማት ፕሮግራም ለማሳደግ እና ምቹ የስራ አካባቢ ለመፍጠር የተጀመረው ፕሮግራም ውጤት እያመጣ መሆኑን የኢንዱ
አዲስ አበባ የካቲት 29/2016 ዓ.ም (ኢሚ) በኢትዮጵያ ለ48ተኛ ጊዜ፤ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ113ኛ ጊዜ "ሴቶችን እናብቃ፣ ልማት እና ሰላምን እናረጋግጥ" በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ያለውን ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን (ማርች8) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሌቤር ኦርጋኔዝሽን ጋር በመተባበር እያከበረ ነው
ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የካቲት 27/2016 ዓ.ም በቆዳ ኢንዱስትሪው ዘርፍ በሚታዩ ወቅታዊ ችግሮች ዙሪያ የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት አወያይቷል፡፡ በመርሀግብሩ የኢንዱስትሪ ባለሙያዎች፣ በዘርፉ የተሰማሩ የፋብሪካ ባለሀብቶች፣ከብሔራ ንግድ ባንክ፣ከአካባቢጥበቃ ባለስልጣንና ከገቢዎች ሚኒስቴር የተውጣጡ ተወካዮች
በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን፥ "አባቶቻችን በደማቸው የዓድዋ ድልን አምጥተዋል፤ እኛ ደግሞ ልማትን በላባችን ማስመዝገብ አለብን" ብለዋል።
የካቲት 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሊሃም የምግብ ኮምፕሌክስ ፋብሪካ ዛሬ ተመርቆ ወደ ሥራ መግባቱ ተገልጿል። ፋብሪካው ከዱቄት ምርት በተጨማሪ የፖስታ ምርትም እንደሚያመርት ታውቋል።
(የካቲት 24/2016 ዓ.ም) በደብረ ብርሃን ከተማ በ125 ሚሊዮን ብር ካፒታል የተገነባው ጂንሹ ኢትዮጵያ ቴክስታይል ቴክኖሎጂ የፌዴራልና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተመረቋል።
የካቲት 22/2016 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ኢንዱስትሪያሊዜሽን ለሃገር እድገት እና ህልውና ካለው ቁልፍ ሚና አንጻር የተቀረጸው “የኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ በኢትዮጵያ የተሰሩ ምርቶችን ለአለም አቀፍ ተመልካቾች የማስተዋወቅ ትልቅ ሚና እንደነበረው የኢንዱስትሪ ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል።
የካቲት 22/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አመራሮችና ባለሙያዎች 128ኛውን የአድዋ ድል በዓል አከበሩ የእድገትና ተወዳዳሪነት ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ክብረ በዓሉን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት አድዋ ቅድመ አያቶቻችን ያወረሱን የ