በመነሻ ዕቅዱ ላይ በተቀመጡ ግቦች ላይ የጋራ መግባባት ላይ መደረሱ ተገለጸ።
ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በ2018 የመነሻ ዕቅድ ዝግጅት ላይ ከፌደራል የቴክኒክ እና የክልል ክላስተር ኮሚቴ አባላት ጋር እያካሄደ ያለው ውይይት አጠናቋል።
ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በ2018 የመነሻ ዕቅድ ዝግጅት ላይ ከፌደራል የቴክኒክ እና የክልል ክላስተር ኮሚቴ አባላት ጋር እያካሄደ ያለው ውይይት አጠናቋል።
ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የስራ ስኬት ቁልፍ ሚና የሚጫወተው የኃይል አቅርቦት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱ ለዘርፉ የአፈጻጸም ዕድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ያለው መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኑነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈፃሚዋ ወ/ሮ አበባ ታመነ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣ
ነሐሴ 16/2017 ዓ.ም(ኢ.ሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸምን በተመለከተ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ፡፡ ጋዜጣዊ መግለጫውን የሰጡት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የህዝብ ግንኙነትና ኮሚዩኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አበባ ታመነ የአምራች ኢንዱስትሪው 2017 በጀት ዓመት የዘርፉ የኢኮኖሚ ዕድገት
ነሐሴ 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የግብአትና አቅርቦት ፣ የአቅም ግንባታና ምርምር ፣ የፋይናንስና ጉምሩክ ፣ የመሰረተ ልማት እና የኢንቨስትመንትና የግል ዘርፍ ጋር በተያያዘ ድጋፍ የሚያደርጉ 6 ክላስተሮች እንዳሉትና በዚህ አግባብ ስራዎች አየተሰሩ እንደሚገኝ የገለፁት በኢትዮጵያ ታምርት ን
ነሐሴ 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተግባራዊ ከተደረገ 2014 በጀት አመት ጀምሮ በርካታ ውጤቶች መጥተዋል ያሉት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀት ጽ/ቤት አስተባባሪ አያና ዘውዴ (ዶ/ር) ይህም የቅንጅታዊ አሰራር መጠናከር ውጤት መሆኑን ገልፀዋል። ንቅናቄው ግንዛቤ
ነሐሴ 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በ2017 በጀት አፈጻጻም እና በ2018 በጀት አመት ዕቅድ ላይ ከፌደራልና ክልል ክላስተር ኮሚቴ አባላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው።
ነሐሴ 14/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢትዮጵያ ባቀረበችው የአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ፈንድ የኢንዱስትሪ ዲካርቦናይዜሽን (Climate Investment Fund Industrial Decarbonization) ፕሮግራም ውይይት ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አ
ነሐሴ 9/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ የሚገኘውን ቶዮ ሶላር ዛሬ ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሐዋሳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በነበራቸው ጉብኝት ቶዮ ሶላር ከፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጨት የሚያስችሉ ሶላር ፓናሎችን እያመረተ በመመልከታቸ
ሐምሌ 8/2017ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ አቶ ሃሰን መሃመድ በኢትዮጵያ የስዊዲን ኤምባሲ የንግድ እና የፖለቲካ ጉዳዮች ም/ዋና ፀኃፊ የሆኑትን ሚስተር ሃምፓስ ሆልመር እና የአውሮፓ ዩኒየን የኢኮኖሚ እና ንግድ ጉዳዮች ሃላፊ የሆኑትን ሚስተር አድሪን ካኖ ጉሪሮ በፅፈት ቤታችው ተቀብለው አነጋገ
ነሀሴ 7/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የሃይል አጠቃቀም ለማሻሻል የሚያስችላቸውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬከተር ዶ/ር ደስታው መኳንንት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ በአገራዊ የኢኮ
ነሀሴ 7/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የሃይል አጠቃቀም ለማሻሻል የሚያስችላቸውን የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ፡፡ የሰነዱ ዋና ዓላማ ተቋማቱ የተቋቋሙበትን ዓላማ በማቀናጀት ፣ እውቀትን በማካፈልና ሃብት በማቀናጀት፣ ለዘላቂ የኢ
ነሀሴ 7/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌዲሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የሀምሌ ወር የአምራች ኢንዱስትሪዎች ኤክስፖርት አፈፃፀምን በተመለከተ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ገምግሟል፡፡ የግምገማ መድረኩን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል አምራች ኢንዱስትሪዎች መንግስት
• የኢኮኖሚ ዕድገት፡- ማኑፋክቸሪንግ ለአንድ ሀገር አጠቃላይ ሃገራዊ እድገት (GDP) ከፍተኛ አስተዋፅዖ ያደርጋል፣ አጠቃላይ የኢኮኖሚ ዕድገትን ያመጣል። • የሥራ ዕድል ፈጠራ፡- ለብዙ ዜጎች የስራ ዕድሎችን በመፍጠር የሥራ አጥነትን መጠን ከመቀነስ ባለፈ ፍሬያማ ትውልድ ይፈጠር ዘንድ ጉልህ ሚና ይጫወታል ።
ነሐሴ 7/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌዲሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ አመራሮችና በበጀት ዓመቱ የተሻለ አፈፃፀም ካላቸው ስልሳ አምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የኤክስፖርት አፈፃፀምንና የ2018 በጀት ዓመትን የኤክስፖርት ዕቅድ አስመልክቶ የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
ነሐሴ 06/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዘርፉን ሀገራዊ የሲቪል ሰርቪስ አስተዳደራዊ ሪፎርሙን በተመለከተ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ፣ ከተጠሪ ተቋማቱ፣ ማዕከላትና ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ከከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ጋር ውይይት አካሄደ። በውይይቱ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ
ሐምሌ 5/2017ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የኔዘርላንድ አምባሳደር የሆኑትን ክብርት ክሪስቲን ፒሪን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ ፡፡ በኢትዮጵያ ስላሉት የኔዘርላንድ ኢንቨስትመንት መንግስት የቅርብ ክትትል ድጋፍ በሚያደርግበት ሁኔታ ላይ እና ተጨማሪ ኢንቨስትመንት
ነሐሴ 01/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ በኢትዮጵያ የጆርዳን አምባሳደር ዶ/ር ኢማድ መሳልሜህ በቢሯቸው ተቀብለው አነጋገሩ::
ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በ2017 በጀት ዓመት የአምራች ኢንዱስትሪን የሀገር ውስጥ የገበያ ድርሻ 44.76 በመቶ ለማድረስ ታቅዶ ማከናወን የተቻለው 44.84 በመቶ ሲሆን የዕቅዱን 100% በላይ በማሳካት አፈፃፀሙ ከአምናው በጀት ዓመት(2016) ከተመዘገበው 40.8 % ሲነፃፀር 9.9% በመቶ ጭማሪ አሳይቷል፡
ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በ2017 በጀት ዓመት የአምራች ዘርፋን የተኪ ምርት መጠን 2,787,178 ቶን የምርት ለመተካት ታቅዶ 3,165,220 መተካት የተቻለ ሲሆን አፈጻጸሙንም ከ100% በላይ ማሳካት ተችሏል፡፡
ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2018 በጀት ዓመት ከአምራች ኢንዱስትሪ ምርቶች ኤክስፖርት 450 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት በዕቅድ መያዙን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስትራቴጅክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን አባይ ገልፀዋል፡።
ሐምሌ 28/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2017 በጀት አመት የክልልና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮዎች የመደበኛ ስራዎች አፈፃፀምን በሶስት ዋና ዋና የመመዘኛ መስፈርቶች ማለትም ከአሰራር ስርዓት፣ ከቁልፍ ውጤት አመላካቾች እና ከኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አንፃር በድምሩ በ30 ዝርዝር መመዘኛ ነጥቦ
ሐምሌ 28/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በተጠናቀቀው የ2017 በጀት አመት በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሻለ አፈፃፀም መምጣቱ ተቋሙ ባደረገው የአፈፃጸም ግምገማ ገለፃ ተድርጓል። ለስኬቶቹ በምክንያትነት ከተጠቀሱት መካከልም ከፌደራል እስከ ክልልና ከተማ አስተዳደር እንዲሁም ተጠሪ ተቋማት ጋር በዘርፉ እቅድ ላይ የጋራ
ሀምሌ 25/2017 ዓ.ም(ኢ.ሚ) ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2017 በጀት አመት የክልልና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮዎች የመደበኛ ስራዎች አፈፃጻምን ከአሰራር ስርዓት አንፃር 14፣ ከቁልፍ ውጤት አመላካቾች አንፃር 12 እና ከኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አንፃር 4 በድምሩ 30 መመዘኛ ነጥቦችን በማዘጋጀት ግምገማ አድ
ሀምሌ 25/2017 ዓ.ም(ኢ.ሚ) በ2018 በጀት አመት በአምራች ኢንዱትሪ ዘርፍ ከተያዙ እቅዶች መካከል የማምረት አቅም አጠቃቀምን 70 በመቶ ለማድረስ በእቅድ መያዙን የኢንዱስትሪ የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ገለጹ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የ2017 የዘርፉን አፈጻጸም ግምገ
ሀምሌ 25/2017 ዓ.ም(ኢ.ሚ)ይህ የተገለፀው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ2017 በጀት አመት የዘርፉ አፈፃጽምና በ2018 በጀት የመነሻ እቅድ ዙሪያ ከተጠሪ ቋማቱና ከክልልና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊዎች ጋር ባካሄደው መድረክ ነው።
አዲስ አበባ ፤ሐምሌ 24/2017ዓ.ም (ኢሚ)ኢትዮጵያዊነት ብያኔዉ የተሻለ ዓልሞ የላቀ ማሳካት ነው ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የዛሬውን የአንድ ጀንበር የአረጋንዴ አሻራ መርሃ ግብር አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል። ሙሉ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፦
ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ፣ተጠሪ ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች እና የክልል እና ከተማ አስተዳደር ኢንዱስትሪ ቢሮ ሀላፊዎች በተገኙበት በአንድ ጀንበር 700ሚሊዮን ችግኞች በመትከል ማንሰራራት ሀገራዊ አረጓዴ አሻራ መርሃ_ግብር በእንጦጦ ችግኝ በመትከል ተካሄዷል።
ሀምሌ 24/2017 ዓ.ም(ኢ.ሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው የክልል፣የከተማ አስተዳደርና የተጠሪ ተቋማት የዘርፉ አመራሮች በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምና በ2018 በጀት ዓመት መነሻ ዕቅድ ዙሪያ የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ የምክክር መድረኩን በንግግር ከፈቱት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር
ሐምሌ 24 /2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ፣ ከክልልና ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች በእንጦጦ አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል ፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በችግኝ ተከላው ወ
ሐምሌ 24 /2017 ዓ.ም(ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ከተጠሪ ተቋማቱ፣ ከክልልና ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎችና የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች በእንጦጦ በመትከል ማንሰራራት በአንድ ጀንበር 700 ሚሊዮን ችግኝ የአረንጋዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል ፡፡
ሐምሌ 23/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዶኔዥያ ብሔራዊ የልማት እቅድ ሚኒስትር ራችማት ፓምቡዲ በኢትዮጵያ የኢንዶሚን አምራች የሆነውን ሳሊም ዋዛራን ያህያ ምግብ ኃ. የተ. የግ .ማህ በመገኘት የስራ ጉብኝት አድርጓል።
ሀምሌ 23/2017 ዓ.ም(ኢ.ሚ) የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ስለሺ ለማ አምራች ኢንዱስትሪዎች በዘርፉ ለሚስተዋሉ ተግዳሮቶች ከመንግስት ጋር በመቀናጀት የመፍትሔ አካል ሊሆኑ ይገባል ብለዋል፡፡
ሀምሌ 23/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ ዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግሮች ለመፍታት በየጊዜው የአሰራር ማሻሻያዎችን እያደረገ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ አቶ ታረቀኝ ምንም እንኳን በየጊዜው መንግስት የአሰራር ማሻሻያዎ
ሀምሌ 23/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የወጭ ምርቶች ተወዳዳሪነት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ዘሪሁን አበበ በ2017 በጀት ዓመት በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ 318 ሚሊዮን ዶላር በኤክስፖርት ገቢ መገኘቱን ገልፀዋል፡፡
ሀምሌ 23/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ አመራሮችና በበጀት ዓመቱ የተሻለ አፈፃፀም ካላቸው ስልሳ አምራች ኢንዱስትሪዎች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የኤክስፖርት አፈፃፀምንና የ2018 በጀት ዓመትን የኤክስፖርት ዕቅድ አስመለክቶ የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
ሐምሌ22/2017 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት(UNIDO) ማኔጅንግ ዳይሬክተር ሚስተር ጉንተር ቤገርን በቢሯቸው ተቀብለው በከርሃብ ነፃ ዓለማቀፍ ጉባኤ የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችንና ቃል የተገቡ ስምምነቶችን ወደ ተግባር ከመቀየር አንፃር
ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት በሶስቱ አግሮ ኢዱስትሪ ፓርኮች ማለትም በቡልቡላ ፣ ይርጋለምና ቡሬ ለሚመሩቱ ሰላሳ አራት ለሚጠጉ የምግብ ምርቶች ደረጃ ለማውጣት የውል ስምምነት ተፈራረሙ ፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የተፈራረሙት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ
ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል የተመራ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት ስራ እና የአፄ ፋሲል ቤተ መንግስትን በጎበኙበት ወቅት የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኘው እንደገለፁት
ሐምሌ 17/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራ በጎንደር ከተማ ለሚገኙ 1ሽ 500 ተማሪዎች የመማሪያ የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል።
ሐምሌ 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በጎንደር ከተማ አንገረብ ተፋሰስ አካባቢ አረጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ አከናወኑ፡፡ በዚህ ወቅት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል እንደገለፁት ኢትዮጵያ እያካሄደችው ያለው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በዓለም በቀዳሚነ
ሐምሌ 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል የተመራ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴርና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ በጎንደር ከተማ የክረምት የበጎ ፍቃድ ማህበራዊ አገልግሎት ስራዎችን በጎንደር ከተማ እያከናወነ ነው።
ሀምሌ17/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል አሁን ላይ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ከማምረት አቅም አጠቃቀምና ከኤክስፖርት አኳያ ያሉ መሻሻሎችን በዘላቂነት ማስቀጠል እንደሚገባ ገልፀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ባመጣው አዎንታዊ ለውጥ ቀደም ሲል አምራች ኢንዱ
ሀምሌ17/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ ተወዳዳሪነትና ዕድገት ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚሰማሩ የሀገር ውስጥ ባለሀብቶችን የማበረታታት ስራዎች በትኩረት እንደሚሰሩ ገልፀዋል፡፡
ሀምሌ 17/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ መሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ፍትሃዊ የሆነ የሀብት ክፍፍልን ለመተግበር አካባቢ ተኮር አምራች ኢንዱስትሪዎችን በሁሉም ቦታ ለማስፋፋት መንግስት እየሰራ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ሀምሌ 17/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) በ2017 በጀት ዓመት በተሰሩ ውጤታማ ተግባራት የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ 10.4% አማካይ ዕድገት እንዳስመዘገበ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን ዓባይ ተናገሩ፡፡
ሀምሌ16/2017 ዓ.ም(ኢ.ሚ) የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም ሀገራዊ የልማት ዕቅድን፣ የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀምና የ2018 የአምራች ኢንዱስሪ ዘርፉ መነሻ ዕቅድ ዙሪያ ከአጠቃላይ አመራሮችና ሰራተኞች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ፡፡
ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት የ2017 ዓ.ም በጀት አመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና 2018 ዓ.ም ዕቅድ ውይይት ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እንደገለፁት በ2017 በጀት ዓመት ለኢንዱስትሪው እንደ ሃገር ስኬታማ የሆንበት ዓመት ነው ሲሉ
ሐምሌ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ስራ የተፈጥሮ ሚዛንን ከመጠበቅ ባለፈ ማህበራዊ ግንኙነትን በማጠናከር አካላዊና አዕምሯዊ ጤናን በማስተካከል ሚናው ከፍተኛ ነው ያሉት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ እንደ ሀገር በ2017 ዓ.ም የክረምት ወቅት 7.5 ቢሊዮን ችግኝ ለመትከል በእቅድ ተይዞ እየተሰራ
ሀምሌ 8/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢንዱስትሪ ዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚንስትር ደኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በኦሮሚያ ክልል በታጠቅ ኢንዱስትሪ ሰፈር የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ጎበኙ፡፡
ሐምሌ 5/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ኢንቨስትመንት የጀመረውና የሶላር ኃይል ማመንጫ የሚያመርተው ቶዮ ሶላር (TOYO SOLAR) ካምፓን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ጎብኝተዋል።