Jan 2025

የአምራች ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም አጠቃቀም ከፍ ብሏል ( አቶ ጥላሁን አባይ)

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀሙን ከአጠቃላይ አመራርና ሰራተኞቹ ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱን ያቀረቡት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን አባይ እንደገለፁት መንግስ

ቀልጣፋና ተደራሽ የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት ማደግ ከፍተኛ ሚና አለው፡፡ (አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ)

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አጠቃላይ ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ውይይት ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በኢኮኖሚው ዕድገት ውስጥ የሚጠበቅበትን ሀገራዊ ድርሻ

ከተቋማት ጋር የተጀመረው የቅንጅት ስራ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ውጤት እያመጣ መሆኑ ተገለፀ፡፡ (አቶ ሀሰን መሀመድ)

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አጠቃላይ ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ውይይት ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ የአምራች ኢንዱስትሪውን በተሻለ ሁኔታ ለማስፋፋት የግብአት አቅርቦት ችግር ፣ የመሰረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታ ከተቋማት

አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ተስፋ ሰጪ ስኬቶች አስመዝግቧል።

ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2017 በጀት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዋና ዋና በሆኑ የስራ ማሳያዎች እንደ ውጭ ምንዛሬ ግኝት፣ ተኪ ምርት፣ የአቅም አጠቃቀም፣ የግብዓት አቅርቦትና ሌሎች የዘርፉ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ስኬቶች መመዝገባቸውን ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል።

የግሉ ዘርፍ የኢንቨስትመንትና የፈጠራ ስራዎችን አቅም በማሳደግ ማህበራትን ማጠናከር ያስፈልጋል።

ታህሳስ 24/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጰያ ታምርት ፕሮጀክት ምሶሶች ውስጥ የኢንቨስትመንትና የግሉ ዘርፍ ክላስተር የግል ዘርፉ ለማጠናከር የዘርፍ ማህበራት ባለሀብቶችና ቦርድ አመራሮች የአቅም ግንባታ በሰጠው ስልጠና ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የብቃትና ፈቃድ አሰጣጥ መሪ አስፈጻሚ ወ/ሮ ካሳ

ጤናማ የመንግሥትና የአምራች ዘርፉ ግንኙነት መዳበር ለአምራች ዘርፉ የኢኮኖሚ ልማት ተሣትፎ አመቺ መደላድል ነው፡፡

ታህሳስ 24/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጰያ ታምርት ፕሮጀክት ምሶሶች ውስጥ የኢንቨስትመንትና የግሉ ዘርፍ ክላስተር የግል ዘርፉ ለማጠናከር የዘርፍ ማህበራት ባለሀብቶችና ቦርድ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ የመንግሥትና የአምራች ዘርፉ የውይይት እና የሥልጠና መድረክ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ "የኛ ምርት፣ ለእኛ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ጎብኝተዋል።

ታህሳስ 23/2017 (ኢሚ) "የኛ ምርት ፣ ለእኛ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ላይ እየተሳተፉ የሚገኙትን የአምራች ኢንተርፕራይዞችን ምርት የጎበኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ እንዲሆኑ አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደርግላቸው ተናግረዋ

የሀገር ዉስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎች ምርት የሚታይበት "የኛ ምርት፣ ለእኛ" ባዛር ተከፈተ።

ታህሳስ 21/2017 (ኢሚ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ታህሳስ 21 እስከ 27 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ፍልውሃ አዲስ አውትሌት ሴንተር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት ባዛር በይፋ ተከፍቷል።

አምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም 60 በመቶ ማድረስ ተችሏል - አቶ መላኩ አለበል

ታህሳስ 21/2017 (ኢሚ) በአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን በመፍታት የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ወደ 60 በመቶ ማሳደግ መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።

መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከመቼውም ጊዜ በበለጠ በቁርጠኝነት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ (አቶ ሀሰን መሀመድ)

ታህሳስ 21/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ግብርና ሚኒስቴር አስተባባሪነት ለእንስሳት የተመጣጠነ መኖ ለማቅረብ የሚያስችል የሀገር ውስጥ ማሽን አምራቾችን ከአስመራቾች ጋር ማስተሳሰር የሚያስችል የፊርማ ስምምነት ተካሄደ ። መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከመቼው

ከኖራ ድንጋይና ከተቃጠለ ሸክላ አፈር ውህድ 40% የካርበን ልቀትን የሚቀንስ LC3 የተባለ ስሚንቶ ማምረት የሚያስችል ቴክኖሎጅ እንዳለ ተገለጸ፡፡

ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ሴክተር ሪፎርም ፐርፎርማንስ ፕሮጀክት ከማዕድን ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የካርበን ልቀትን በእጅጉ መቀነስ የሚያስችል የLC³ (Limestone Calcined Clay Cement) ስሚንቶ በአገር ውስጥ ማምረት የሚያስችል ቴክኖሎጂ

ሥነ_ምግባራዊ አመራር ለተቋማዊ ስኬት በሚል ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው

ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ሥነ_ምግባራዊ አመራር ለተቋማዊ ስኬት በሚል መሪ ቃል ለኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ተጠሪ ተቋማትና የምርምርና ልማት ማዕከላት አመራሮች በዘርፉ የሙስናና ብልሹ አሰራሮች የመከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው ።

አካታች የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተግባራዊ መደረጉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት እያሳደገ ነው:: (አቶ ሀሰን መሀመድ)

ታህሣሥ 17/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) በኢትዮጵያ አካታች የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተግባራዊ መደረጉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት እያሳደገ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ገለጹ፡፡

አምራች ኢንዱስትሪው ያገኘውን የውጭ ምንዛሪ በመጠቀም በሀገሪቱ ያለውን ሀብት ጥቅም ላይ ማዋል ይችላል ተባለ፡፡ እመቤት መለሰ (ዶ/ር)

ታህሣሥ 16/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ተወዳዳሪ አምራች ኢንዱስትሪ በመፍጠር ለዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት መሰረት የጣለ እንደሆነ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት እመቤት መለሰ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡

እንደ ሀገር የሙቀት አማቂ ጋዞች ልቀትን ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ ነው /አቶ ሀሰን መሀመድ/

ታህሣሥ 16/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የሙቀት አማቂ ጋዞች ልቀትን ለመቀነስ የሚያስችል ስምምነት የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ፣ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ከትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ ከከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣ ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከማዕድን ሚኒስቴር እና ከደን ልማት አስተዳደር ጋር ተፈራረሙ

መንግሥት ከውጭ ከሚያስገባቸው 262 የመድኃኒት አይነቶች 123ቱ በሀገር ውሰጥ እንዲመረቱ ማደረጉን ተገለፀ። ዳንኤል ዋቅቶሌ (ዶ/ር)

ታህሳስ 15/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) ኢትዮጵያ በፖሊሲ ማነቆ ምክንያት ሀብቷን ጥቅም ላይ ሳታውል ዘመናትን ተሻግራለች ያሉት የኢትዮጵያ መድኃኒት እና የሕክምና መገልገያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ማህበር ፕሬዝዳንት ዶክተር ዳንኤል ዋቅቶሌ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያው የመድኃኒት እና የሕክምና መገልገያ አምራቾችን የዓ

ኢትዮጵያ ትልቋ የአፍሪካ ምቹ የኢንቨስትምት መዳረሻ ናት (አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ)

ታህሳስ 14/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከቻይና ፉጂያን ክፍለ ሃገር ከመጡ ልዑካን ጋር በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ላይ ተወያዩ ።

የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) ፕሮጀክት ዋና አላማ በተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የጥራት መሰረተ ልማት እንዲኖር ማድረግ ነው፡፡

ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 2ተኛው የፕሮጀክት አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ በተካሄደበት ወቅት የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) ፕሮጀክት ዋና አላማ በፓርኮች ውስጥ የጥራት መሰረተ ልማት እንዲኖር ማድረግ ነው ያሉት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮ

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አምራች ኢንዱስትሪውን ለመደገፍ ከ92 ቢሊየን ብር በላይ ለግሉ ዘርፍ ፈሰስ ማድረጉን ተገለፀ፡፡ እመቤት መለሰ(ዶ/ር)

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ ትግበራ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል፣ ተግዳሮት እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግሥትና የግል ዘርፉ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡

የተሻለው የአምራች ኢንዱስትሪ ፖሊሲ እና የሀገር በቀል ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ለአምራች ኢንዱስትሪው አስቻይ ሁኔታ መፍጠሩ ተገለፀ።

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) መንግሥት ባለፉት ዓመታት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ በመደገፍ ከዘርፉ ተገቢውን ጥቅም ለማግኘት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል ።

የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለአምራች ኢንዱስትሪው በሚል ርዕሰ ጉዳይ ውይይት እየተካሄደ ነው።

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በአቶ መላኩ አለበል መሪነት ፣ የልማት ባንክ ፕረዝዳንት ዶ/ር እመቤት መለሰ እና ከገንዘብ ሚኒስቴር አቶ መዝገቡ አምሀ እንዲሁም የፋርማስቲካል እና ህክምና ዕቃዎች ዘርፋ ማህበር ፕረዝዳንት ዶ/ር ዳንኤል ዎቅቶሊ ተሳትፈዋል ።

ለግሉ ዘርፍ ምቹ የኢንዱስትሪ ስነ ምህዳር መፍጠር ያስፈልጋል። (አቶ መላኩ አለበል)

ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል ፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።

የቆዳ ዘርፉን ኢኮኖሚያዊ አበርክቶ ለማሳደግ የተቀናጀና የተናበበ ስራ መስራት አስፈላጊ ነው (አቶ ዘሪሁን አበበ)

ታህሳስ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩትና የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) የቆዳና ጥራት በእርድና በመሰብሰብ ወቅት የሚያጋጥሙ ችግሮችና መፍትሄዎቻው ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ለጥሬ ቆዳ ሰብሳቢዎች፣ የቄራዎች የስራ

የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) ከፕሮጀክትንት በዘለለ የኢትዮጵያን የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ ወሳኝ ምሰሶን ይወክላል (አቶ ሐሰን ሙሃመድ)

ታህሳስ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 2ተኛው የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) የፕሮጀክት አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ ተካሄደ። ከጣልያን መንግስት በተገኘ የገንዘብ ብድር የተተገበረው ይህ ኘሮጀክት በዋናነት የሚያተኩረው የምግብ ጥራትን፣ ደህንነትን እና የመከታተያ ስርአት ማረጋገጥ ላይ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአዳም ፋውንዴሽን የሚያደርገውን ጥረት በመደገፍ የተመጣጠነ ምግብ እጥረትን ለመቅረፍ ቁርጠኛ ነው(አቶ ሀሰን መሐመድ)

ታህሳስ 08/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በቀድሞው የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተቋቋመው የአዳም የተባለ መንግስታዊ ያልሆ ነ ድርጅት ማብሰሪያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የግብዓትና መሰረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሀሰን መሐመድ አቶ ደመቀ ያላቸ

በሸገር ከተማ ሰበታ የሚገኘው ውዳ ኢንዱስትሪ ግሩፕ ወደ የኢንዱስትሪያል ፓርክ ማደጉ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ እድገት ሚናው ከፍተኛ ነው/ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ/

ታህሳሰ 7/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ እና የቻይናው ሻንዶግ ክ/ሃገር ም/ገዢ አቶ ሶንግ ጁኒ (song junil) በሸገር ከተማ ሰበታ የሚገኘውን ውዳ ኢንዱስትሪል ግሩፕ ገበኙ ።

ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ያለው ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት ለአምረች ኢንዱስትሪው ምቹ የገበያ ዕድል የሚፈጥር ነው /አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ/

ታህሳስ 7/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከቻይና ሻንዶነግ ክፍለ ሃገር ም/ገዢ ሶንግ ጁኒ (song junil) ጋር አብረው በሚሰሩበት ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል ።

በጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ኢንዱስትሪ ውስጥ እየጨመረ ያለው የኢንቨስትመንት ፍሰት የጥጥ ፍላጎትን በከፍተኛ ደረጃ እያሳደገዉ ነዉ /አቶ ሃስን መሃመድ /

ታህሳስ 3/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በጥጥ ልማት ዘርፍ ላይ ኢንዱስትሪ እና ግብርና ሚኒስቴር ያዘጋጁት አለም አቀፍ ሁነት ተካሄደ ። የጥጥ ዘርፍን ለማሳደግ እንዲሁም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የዘርፉ ተዋናዮች ልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት ዓለም ዓቀፍ ሁነት '' ለጥጥ እና ጨርቃጨርቅ ዘርፍ ቀጣይነት ላለው ሽግግር እና ዕ

የማምረት አቅም አጠቃቀምን ማሻሻል ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ተቀዳሚ ተግባር ነው ( አቶ መሳይነህ ውብሸት)

ታህሳስ 03 /2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለተጠሪ ተቋማቱ፣ ለምርምር ማዕከላቱ፣ ለክልልና ከተማ አስተዳደር ፣ ለፋብሪካ አመራሮችና ባለሙያዎች የማምረት አቅም አጠቃቀም አመላካቾችና የአለካክ ስልቶች ማንዋል ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው።

ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ምግብ አምራች ኢንዱስትሪዎች በአስፈላጊ ንጥረ ነገሮች የበለጸጉ ምግቦችን እንዲያመርቱ የሚያደርግ አስገዳጅ ፖሊሲዎችንና የቁጥጥር ስርዓቶችን ለመዘርጋት አበክሮ እየሰራ ነው (አቶ ስለሽ ለማ)

ታህሳስ 2/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢትዮጵያ ለአምስተኛ ጊዜ በሚከበረው ዓለም አቀፍ የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ውሀ ክምችት ቀን የመታሰቢያ ስነ ስርዓት ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለ ድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ በሀገር አቀፍ ደረጃ በምግብ ማበልጸግ ማዕቀፍ የታቀፉ ምግቦችን የማበልጸግ ስራዎች በአምራ

ምግብ አምራች ኢንዱስትሪዎች በፎሊክ አሲድ የበለጸጉ ምግቦች የሚያመርቱበትን ሁኔታ ለመፍጠር የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በቅንጅት መስራት እንዳለባቸው ተገለጸ

ታህሳስ 2/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የዓለም የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ውሀ ክምችት ችግር ቀን (WORLD SPINA BIFIDA AND HYDROCEPHALUS DAY) በኢትዮጵያ ለአምስተኛ ጊዜ በፓናል ውይይት ተከብሮ ዋለ፡፡ በመርሀ ግብሩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢፌዲሪ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አ

በሴቶች ላይ እየደረሰ ያለውን ፆታዊ ጥቃት ለመከላከል ሁሉም ማህበረሰብ ኃላፊነቱን ሊወጣ ይገባል፡፡

ህዳር 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) "የሴቷ ጥቃት የእኔም ነው ዝም አልልም" በሚል መሪ ሃሳብ ዓለም አቀፍ የፀረ ፆታዊ ጥቃት ቀን በኢዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ግብርና ሚኒስቴር ፣ ኤም ኤን ኤስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ፣ ሶሊዳሪድ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በጋራ ተከበሯል። በመርሐ-ግብሩ ላይ የተገኙት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሴቶ

የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ጋር ከዉጭ ሀገር የሚገቡ የህክምና ግብዓቶችን በሀገር ውስጥ ምርቶች መተካት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ

ህዳር 27/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡልቡልታ ከጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ጋር የሀገር ውስጥ የህክምና ግብዓት በተለይም የህክምና ጎዝ፣ ባንዴጅ፣ እስዋብ እና ጥጦችን ሀገራዊ ፍላጎቶች እና የሀገር ውስጥ የማምረት አቅምን የሚያሳይ የዳሰሳ ጥናት ዉጤት መነሻ በማድ

Dec 2024

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና የአምራች ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት 19ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ብሄረሰቦችና ህዝቦችን ቀን በዓል አከበሩ

ህዳር 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 19ኛዉ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን "ሀገራዊ መግባባት ለህብረ-ብሄራዊ አንድነት'' በሚል መሪ ቃል የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሰራተኞች በድምቀት አከበሩ ፡፡

የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን በሀገር ውስጥ በመተካት የሌማት ትሩፋትን ውጤታማ ማድረግ ይቻላል

እንደ ሀገር የተጀመረው የሌማት ትሩፋት ውጤት እያመጣ ነው ያሉት የማኑፋክቸሪንግ ቴክኖሎጂ የኢንጂነሪንግ ምርምር ልማት ማዕከል ስራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ አባተ በተሻለ ሁኔታ ውጤታማ ለማድረግ እየተሰራ ባለው የስራ ሂደት እያጋጠሙ ካሉ ችግሮች አንዱ የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽነሪ መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡

በሲዳማ ክልል እንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን ከሚያመርቱ የማሽነሪ አምራቾች ዘርፍ ማህበራት ጋር የገበያ ትስስር ተፈጠረ

ህዳር 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በሲዳማ ክልል ከሚገኙ የእንስሳት መኖ አምራች የሆኑ ባለሀብቶችን የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን ከሚያመርቱ የክልሉ የማሽነሪ አምራቾች ዘርፍ ማህበራት ጋር የገበያ ትስስር መፍጠር ዓላማው ያደረገ የውል ስምምነት መያዝ መቻሉን

ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት የእውቀት ሽግግርን እና የውጭ ምንዛሪ ማዳን ይቻላል

ህዳር 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ግብርና ሚኒስቴር አመቻችነት በጣእመ መካኒካል ኢንጅነሪግ እና በአማኑኤል ተስፋዬ የእንስሳት መኖ ፋብሪካ መካከል የዶሮ መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን ሰርቶ ማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ ።

ቻይና በኢትዮጵያ ካላት ጉልህ የኢንቨስትመንት ተሳትፎ በተጨማሪ ከኢንዱስትሪ የምርምር ተቋማት ጋር በቅንጅት ብትሰራ ለሁለቱም ሀገራት ከፍተኛ ጥቅም ያስገኛል( አቶ መላኩ አለበል)

ህዳር 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ሚስተር ቸን ሄይ(Chen Hai) ጋር የውይይት አካሄዱ፡፡

የገጠር ኢንዱስትሪን ማስፋፋት በግብርናው ዘርፍ እየመጣ ያለውን ተጨባጭ ዕድገት ለማስቀጠል ከፍተኛ ሚና ይጫወታል /አቶ መላኩ አለበል/

ህዳር25/2017 ዓ.ም(ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒሰቴር የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን አስመለክቶ በሸገር ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ የመንግስት አመራሮችና የአምራች ኢንዱስትሪ ባለድርሻ አካላት የማነቃቂያ መድረክ አካሄደ፡፡

እየተሸሻለ የመጣውን የአምራች ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ይበልጥ በማሳደግ ሀገሪቱን ወደ ብዝሀ ዘርፍ የኢኮኖሚ ሽግግር እውን ማድረግ ይገባል (አቶ ዮናስ መኩሪያ)

ህዳር 24/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአዳማ እና ሞጆ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ያመጣቸውን ዘላቂ ልማችና ዕድሎች አስመልክቶ የውይይትና የማነቃቂያ መርሀ ግብር ተካሄዷል፡፡

የፋብሪካ ተረፈ ምርትን መልሶ በመጠቀም የአየር ንብረት ለውጥ ተፅዕኖን መከላከል ይቻላል

ህዳር 20/2017 ዓ.ም(ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ሴክተር ሪፎርም ፐርፎርማንስ ፕሮጀክት ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ጋር በመሆን ከተለያዩ ፋብሪካዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎችና ዘርፉን ለሚደግፉ ተመራማሪዎች ሰርኩላር ኢኮኖሚን መሰረት ያደረገ የግንዛቤ ማሰጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡

የጥናትና ምርምር ስራዎች ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ማደግ ወሳኝ ሚና አላቸዉ

ህዳር 20/2017 ዓ.ም (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የአለምን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እሳቤ የቀየረ የሀገራትን ኢኮኖሚ በማይናጋ መሰረት ላይ የጣለ ዘርፍ መሆን የቻለው በምርምርና ጥናት የታገዘና ዘመኑ የሚጠይቀውን ቴክኖሎጅ እንዲታጠቅ ማድረግ በመቻሉ መሆኑን በአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት የም

Nov 2024

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ጎለጎን የብረታብረት ፋብሪካ ጉብኝት ተካሄደ።

ህዳር 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት በመንግስት እየተሰሩ ያሉ ስራዎችና ውጤታማነት እንዲረጋገጥ ግንዛቤ ለመፍጠር ከተካሄደው መድረክ ጎለጎን በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ የሚገኘውን ስቲሊ አር.ኤም.አይ. ኃላ/የተ/የግ/ ማህበር ብረታ ብረ

በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ስራን ተግባራዊ ማድረግ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ስኬት ቁልፍ ስራ ነው

ህዳር 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ፐርፎርማንስ ፕሮጀክት ለፋብሪካ ባለሙያዎች፣የዘርፉ ተመራማሪዎችና ባለሙያዎች ክሊነር ፕሮዳክሽን ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው።

እንደ ሀገር ፍልጎትን ማሟላት የሚያስችል ኢኮኖሚ ለመገንባት በአምራች ኢንዲስትሪና በቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ መሆን ያስፈልጋል

ህዳር 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት በመንግስት እየተሰሩ ያሉ ስራዎችና ውጤታማነት እንዲረጋገጥ ግንዛቤ ለመፍጠር ከቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር እየተካሄደ ባለው የውይይት መድረክ ላይ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክ

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ዘላቂ ልማት መፍጥር በሚያስችሉ ዕድሎች ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው፡፡

ህዳር 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት በመንግስት እየተሰሩ ያሉ ስራዎችና ውጤታማነት እንዲረጋገጥ ግንዛቤ ለመፍጠር ከቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡

የኢኮሜርስ ዲጂታል ግብይት ፕላትፎርም ማበልፀግ መቻሉ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ውጤት መሆኑ ተገለፀ።

ህዳር 18/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ዋነኛ ተግባር በማድረግ የተጀመረውን የአምራች ኢንደስትሪዎችን ከግብዓት አቅራቢዎች የእርስ በርስ ያላቸውን የትስስር ችግር ለመፍታት እየተሰሩ ካሉ ተግባሮች አንዱ የኢኮሜርስ ዲጂታል ግብይት ፕላትፎርም ማሳያ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ

የምግብ ማበልፀግ ፕሮግራም በኢትዮጵያ ተግባራዊ እንዲሆን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ሳንኩ (Sanku) በትብብር ለመስራት ውይይት አካሄዱ ፡፡

ህዳር 18/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ሳንኩ (Sanku) ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በኢትዮጵያ የምግብ ማበልፀግ ፕሮግራም ተግባራዊ እንዲሆን ድጋፍ በሚያደርግበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል ፡፡ በውይይቱ ክቡር አቶ ታረቀ