Jul 2024

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በኢንዱስትሪ አመራር አቅም ግንባታ ላይ ተፈራረመ።

ሐምሌ 12/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በኢንዱስትሪ አመራር አቅም ግንባታ ላይ ያተኮረ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እና የአፍሪካአመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን በመቀለ ከተማ የክረምት በጎ ፈቃድ ስራን አስጀመረ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ የበትግራይ ክልል መቀለ ከተማ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የከተማው ነዋሪዎች በተገኙበት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀምረዋል ። በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራው ለ350 ተማሪዎች የቀጣይ ዓመት የትምህርት ዘመ

ኢትዮጵያ እና ቻይና የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ በሚያደርሱ ጉዳዮች ላይ መክረዋል

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እና የቻይና ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ ሊቀ መንበር ሚስተር ሉዎ ዣሁዪ የሁለቱን አገራት ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። እኤአ ሐምሌ 11 2024 በቤጂንግ በተካሄደው ውይይትም ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች አስደናቂ የኢኮኖሚ ስኬት እያስመዘገ

መንግስት ተግባራዊ ያደረገው የተኪ ምርት ስትራቴጂ አዳዲስ ቴክኖሎጅዎች እንዲስፋፉ አድርጓል( አቶ ታረቀኝ ቡልልታ)

ምሌ4/2016 ዓ. የኢንዱስትሪ ሚንስትር ደኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ መንግስት የተኪ ምርት ስትራቴጅ ቀርጾ ወደ ስራ ከገባ በኋላ ለዜጎች ተጨማሪ የስራ ዕድል ከመፍጠር በተጨማሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን እንዲጠቀሙ በር መክፈቱን አብረርተዋል፡፡ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርቶች ለመተ

የስማርት ሲቲ የኤሌክትሪክ ምሰሶዎች በሀገር ውስጥ የማምረት አቅምና የቴክኖሎጂ ሽግግር የታየበት ነዉ /አቶ መላኩ አለበል/

ሰኔ 28/2016 (ኢ.ሚ) በኮሪደር ልማቱ የተተከሉ የስማርት ኤሌክትሪክ ምሰሶዎች የሀገር ውስጥ የማምረት አቅምና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ያሳዩ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የኢትዮጵያ አምራች ዘርፍ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተሰጠው ትኩረት ምርታማነቱ እና በገበያ ውስጥ ያለው ድርሻ ፈጣን እምር

የኮሪደር ልማት ስማርት ፖሎች ስራ ከ673 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ተጨማሪ የስራ ዕደል መፍጠር ችሏል

ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኮሪደር ልማት ስማርት ፖሎች ለአምራች ኢንዱስትሪዎች 370 ሚሊዮን ብር ገቢ በመፍጠር ለ673 ዜጎች ተጨማሪ የስራ እድል መፍጠሩን የገለጹት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አበል ስራው የቴክኖሎጅ ሽግግር የተፈጠረበት የሀገር ውስጥ አምራቾች መስራት እንደሚችሉ የተረጋገጠበት፣የአምራቾ

መንግስት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መገጣጠሚያዎችን በሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎች እንዲመረቱና በስፋትም ጥቅም ላይ እንዲውሉ ለማድረግ እየተሰራ ነዉ።

ሰኔ 24/2016 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴርና ከሚመለከታቸው መንግስታዊ ተቋማት ጋር የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎችን በተመለከተ ተወያይቷል፡፡ የውይይቱ ዓላማ የአየር ብክለትን ለማስቀረትና ሀገሪቱ ለነዳጅ የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከማዳን አንፃር የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎ

አረምን ወደ አማራጭ የሀይል ምንጭ በመቀየር አማቂ ጋዝን መቀነስ እና የባዮማስ ግብዓት ለአማራጭ

ሰኔ 22/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለዉጥ ሴክተር ፐርፎሮማንስ ፕሮጀክት የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ እየገመገመ ነዉ። በአፋርና በሶማሌ ክልል የተጀመረዉ የሙከራ የፕሮሶፒስ ጁሊፈራ አረም(መጤ አረም) ወደ አማራጭ ሀይል የመቀየሩ ሂደት አበረታች መሆኑን የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አቶ

Jun 2024

አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ስትራቴጂክ ዕቅዶችና ፖሊሲዎች ውጤታማ እንዲሆኑ በኮሚዩኒኬሽን ስራዎች መደገፍ እንዳለባቸው ተገለጸ

ሰኔ 21/2016 ዓ.ም ኢንዱስትሪ ሚንስቴር ከተጠሪ ተቋማት፣ ክልልና ከተማ አስተዳደር የኮሚዩኒኬሽን ስራ ኃላፊዎች ጋር የመንግስት ኮሚዪኒኬሽን አመራሮቾ በተገኙበት የ2017 በጀት ዓመት የአምራች ኢንዱስትሪ ኮሚዩኒኬሽን ዕቅድን አስመልክቶ የውይይት መድረክ ተካሄዷል፡፡ በመርሀ ግብሩ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ201

የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ቆይታቸውን ላጠናቀቁ የአጋር አካላት ተወካዮች የክብር አሸኛኘት አደረጉ።

የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ቆይታቸውን ላጠናቀቁ የአጋር አካላት ተወካዮች የክብር አሸኛኘት አደረጉ። ሰኔ 20/2016ዓ.ም (ኢ.ም)የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እና ክቡራን ሚኒስትር ዴኤታዎች አት ታረቀኝ ቡሉልታ እና አቶ ሀሰን መሀመድ የስራ ቆይታቸውን ላጠናቀቁት የተባበሩት መንግሥታት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የአረንጓዴ ዓሻራ ቅድመ መክፈቻ መርሃ ግብር ተካሄደ

ሰኔ 15/2016ዓ.ም(ኢ.ሚ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የአረንጓዴ ዓሻራ ቅድመ መክፈቻ መርሃ ግብር ተካሄዷል። ኢትዮጵያ ላለፉት አምስት አመታት በ2011 ዓመተ ምህረት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተጠነሰሰው የአረንጓዴ ዓሻራ መርሃ ግብር አማካኝነት በየአመቱ የችግኝ ተከላ ስራ ስ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ስነ-ምግባራዊ አመራርን የተመለከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው

ሰኔ 15/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋማቱ መካከለኛ አመራሮች እየሰጠ ያለው ስልጠና አመራሮች ስነምግባራዊ አመራር ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ዕድገት ያለውን አበርክቶ ተገንዝበው ለዕቅድ ስኬት መሰናክል እና ለሀገር ዕድገት ፀር የሆነው ሙስናን በመከላከል ሂደት ለሚደ

የትግራይ ክልል የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት ለኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ዋንጫ እና የምስጋና ሰርተፍኬተ አበረከተ

ሰኔ 14/2016 ዓ.ም(ኢ.ሚ) ሰኔ 3/2016 ዓ.ም በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ የትግራይ ክልል የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት 8ተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ተካሄዷል፡፡ የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል ያሉ አምራች ኢንዱስትሪዎችን መልሶ በማቋቋሙና በማጠናከሩ የክልሉ የዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ሚኒስቴር መስሪያ

የኢትዮጵያና የቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ማስተዋወቂያ ፕሮግራመ ተካሄደ

የኢትዮጰያና ቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትስስር ማጠናከር አላማ ባደረው መርሃ ግብር ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ሀሰንመ መሃመድ፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ሰመሪታ ሰዋሰው፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ፣ ኢዥያና ፓስፊክ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ገበየሁ ጋንጋ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ

በ2016 በጀት አመት አስር ወራት የ170 አምራች ኢንዱስትሪዎች የኃይል አቅርቦት ጥያቄ መመለስ ተችሏል (ዶ/ር አያና ዘውዴ)

በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ፕሮጀክት ጽ/ቤት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን መምራት የሚያስችል ከ2016-2018 ለሶስት አመታት የሚቆይ እቅድ ወደ ተግባር መገባቱን ተከትሎ የ2016 የአስር ወራት አፈጻጸም ግምገማ አካሂዷል፡፡ አፈጻጸሙ ከክላስተር አደረጃጀት አንጻር የመጡ ውጤቶችን ያመላከተ ሲሆን ከአ

በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማሩ ምህንድስና ባለሙያዎች ውጤታማና ተወዳዳሪ ለመሆን የሙያ ብቃት ሰርተፍኬት ማውጣት አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ።

ሰኔ12/206ዓ.ም (ኢ.ም)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማሩ ምህንድስና ባለሙያዎችና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት አሰጣጥ መመሪያ ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማሳደጊያ ስልጠና እየተሰጠ ነው። በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሰማሩ ምህንድስና ባለሙያዎች እና ተቋ

የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2016 በጀት አመት የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አፈጻጻምና በ2017 በጀት እቅድ ዙሪያ ከፌደራል ቴክኒክ አባላት ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

ሰኔ 12/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ)በውይይቱ የቴክኒክ ኮሚቴ አደረጃጀቶችን መሰረት በማድረግ ከ2016 እስከ 2018 የሚቆይ የመካከለኛ ግዜ እቅድ አቅዶ ወደ ስራ ተገብቷል ያሉት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሐሰን ሙሃመድ በመንግስት በኩል ለዘርፉ እድገት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳዩ እርምጃዎች ተወስደዋል ሲሊ ጠቁመዋል

የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በመልካም አስተዳደር አፈፃፀም ምዘና ከፍተኛ አፈፃፀም ላስመዘገበው ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ዕውቅና ሰጠ

ሰኔ 11/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ)የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን የመልካም አስተዳደር አፈፃፀም በመለካት በሚያስመዘግቡት ዉጤት መሠረት ማበረታቻ በመስጠቱ የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓታቸውን ይበልጥ እንዲያሻሽሉ ለማድረግ ተነሳሽነትን መፍጠር መሆኑን የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዘውዱ ወንድሙ ገልፀዋል፡

በአምራች ኢንዱሰትሪ ለተመዘገበው የተሻለ አፈፃጸም የተቋሙ አመራርና ሰራተኞች ሚና አስተዋፆ... አበርክቷል (አቶ መላኩ አለበል)

በአምራች ኢንዱሰትሪ ለተመዘገበው የተሻለ አፈፃጸም የተቋሙ አመራርና ሰራተኞች ሚና አስተዋፆ አበርክቷል (አቶ መላኩ አለበል) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአጠቃላይ ሰራተኞቹ ጋር በ2016 በጀት የ10 ወራት አፈጻጻምና በ2017 በጀት እቅድ ዝግጅት ላይ ውይይት እያካሄደ ነው። እየተገባደደ ባለው 2016 በጀት አመ

በእውቀት ላይ የተመሰረተ ክትትልና ግምገማ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ እድገት ወሳኝነት አለው።

ሰኔ 08/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋማቱ አመራሮች የአምራች ኢንዱስትሪዎች የክትትልና ግምገማ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና እየተሰጠ ነው። የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሀገራችን ኢኮኖሚ ዕድገት የሚያበረክተውን አስተዋፅኦ ከፍ በማድረግ በዕውቀት ላይ የተመሰረተ ወጥነት

ባለፉት አስር ወራት 2 ነጥብ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት ተችሏል - አቶ መላኩ አለበል

ሠኔ 07/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ)በበጀት ዓመቱ ባለፉት አስር ወራት 2 ነጥብ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናገሩ። የ2016 በጀት ዓመት የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት ተካሂ

አምራች ኢንዱስትሪዎች በስራ ላይ እያጋጠማቸዉ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት ያለመ የመስክ ጉብኝት ተካሄደ።

ሰኔ 7/2016ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እና የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ቴክኖስተይል የፈርኒቸር ማምረቻን ጎብኝተዋል። በተመሳሳይ የሸገር ከተማ ምክትል ከንቲባ እና የከተማዉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ዜድኤም ትሬዲንግ ተጎብኝቷል።  የመስክ ጉብኝቱ ዋና ዓላማ የአም

በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት ለደረሰባቸው ኢንተርፕራይዞች ማገገሚያ ፕሮጀክት ተጀመረ

ሰኔ 06/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) ከአውሮፓ ኅብረት፣ ከጀርመንና ከኔዘርላንድስ መንግሥታት በተገኘ ድጋፍ፣ በሰሜን ጦርነት ቀጥተኛ ተጎጂ በሆኑት በአፋር፣ በአማራና በትግራይ ክልሎች የሚገኙ የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን መልሶ ማቋቋም ላይ ያተኮረ የአራት ዓመት ፕሮግራም ተጀመረ። በሦስቱ አካላት

ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በሀገር ውስጥ ለሳፋሪ አገልግሎት ተሽከርካሪነት የተቀየሩ ባለአንድ ጋቢና ፒክ አፕ መኪናዎችን በናሙናነት ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስረክቧል።

ሰኔ 6/2016 (አ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በሀገር ውስጥ ለሳፋሪ አገልግሎት ተሽከርካሪነት የተቀየሩ ባለአንድ ጋቢና ፒክ አፕ መኪናዎችን በናሙናነት ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስረክቧል። ቱሪዝም በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ፕሮግራም ቅድሚያ ከተሰጣቸው ዘርፎች አንዱ በመሆኑ ልማትን እና አገልግሎት አ

የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበልና የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ጅግጅጋ ገቡ

ሰኔ 01 2016 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበልና የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶ/ር ለገሰ ቱሉ በዛሬው እለት ጅግጅጋ ከተማ ገብተዋል። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበልና የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ዶ/ር ለገሰ ቱሉ ከሶማሊ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ

ኢትዮጵያ በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ከቻይና ጋር አብራ የምትሰራባቸው በርካታ የኢንቨስትመንት አማራጮች እንዳሏት ተገለጸ፡፡

ሰኔ1/2016 ዓ.ም የቻይና ኮሚዩኒስት ፓርቲ ልዑካን ከኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን በተመለከተ ተወያይተዋል፡፡ የቻይና መንግስት ልዑካንን ተቀብለው ያወያዩት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር ደኤታ ክቡር አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ኢትዮጵያና

የህዝብ ግንኙነትና ኮምዩኒኬሽን ስራ ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ መሳካት ወሳኝነት ነዉ (አቶ ሀሰን መሃመድ )

ኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በስሩ ለሚገኙ ከፍተኛና መካከኛ አመራሮች በኮምዩኒኬሽን ፅንሰ ሃሳብና ስትራቴጂያዊ ኮምዩኒኬሽን በተለይም በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ላይ የሚያመጣውን ተፅኖ በተመለከተ ስልጠና እየተሰጠ ነዉ። የስልጠናዉ ዋና አላማም ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሩ በኮምዩኒኬሽን ፅንሰ ሃሳብ ላይ በቂ ግን

የህዝብ ግንኙነትና ተግባቦት ስራ ከተቋም በዘለለ በየእለት ተእለት የሰው ልጅ እንቅስቃሴ ላይ ተዕእኖ ፈጣሪ ነው (ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ)

የህዝብ ግንኙነትና ተግባቦት ስራ ከተቋም በዘለለ በየእለት ተእለት የሰው ልጅ እንቅስቃሴ ላይ ተዕእኖ ፈጣሪ ነው (ዶ/ር ጌታቸው ድንቁ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሳለጠ የመረጃ ስርአት አና ተደራሸነትን ለማጠናከር በየደረጃውላሉ አመራሮች በህዝብ ግንኙነትና ተግባቦት ጽንሰ ሃሳብ ላይ ስል

የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሃሰን ሙሀመድ በተባበሩት መንግስታት አለም አቀፍ የምግብ ድርጅት የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ የአገልግሎት አስተዳደር ጆቫኒ ሙንዞ የተመራ ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል።

ግንቦት 27/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሃሰን ሙሀመድ በተባበሩት መንግስታት አለም አቀፍ የምግብ ድርጅት የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ የአገልግሎት አስተዳደር ጆቫኒ ሙንዞ የተመራ ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል። አለም አቀፍ የምግብ ድርጅት ኢትዮጵያ በሥነ-ምግብ ራስዋን እንድታሻሸል ፣የግብርና

ከዉጪ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ዉስጥ ለመተካት እየተሰራ ያለዉ ስራ ተስፋ ሰጪ ነዉ ( አቶ ሀሰን ሙሀመድ)

ግንቦት 25/2016 ዓም (ኢ.ሚ)በጂግጂጋ ከተማ የተገነባው ሰአሂድ ዘመናዊ የጭነት መኪና ፋብሪካ ምርቃት ላይ የተገኙት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና ግብአት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን ሙሀመድ ከዉጪ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ዉስጥ ለመተካት እየተሰራ ያለዉ ስራ ተስፋ ሰጪ ነዉ ሲሉ ገልጸዎል። በም

አምራች ኢንዱስትሪዎች የአስተዳደርና የባለሙያ ክህሎት ችግራቸውን በጥናት ላይ የተመሰረተ መፍትሄ መስጠት መቻል አለባቸው

ግንቦት 21/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ጋር በመተባበር ባሰናዳው የመንግስትና የግል ዘርፉ የውይይት መድረክ ላይ ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ የሰጡት ሚኒስትሩ አቶ መላኩ የትኛውም አምራች ኢንዱስትሪ ከመንግስት የሚፈልገው የፋይናንስ ፍላጎት ቢቀር

May 2024

በአምራች ኢንዱስትሪ ላይ ያተኮረ የምርምር የልዕቀት ማዕከላት ላይ ውይይት ተካሄደ።

ግንቦት 15/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) ውይይቱ ከዚህ ቀደም የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ፣ የቻይና ዓለም አቀፍ ልማት ትብብር ኤጀንሲ (CIDCA) እና የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (UNIDO) በጋራ ለመስራት የፈረሙትን የሶስትዮሽ ስምምነት መሠረት ያደረገ ነው..

የኢትዮጵያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ የፈጠራቸው ቅንጅታዊ አሰራሮች ተጠናክረው መቀጠል አለባቸው (የተከበሩ አቶ ዳውድ መሀመድ )

ግንቦት 15/2016 ዓ.ም (ኢሚ) ተቋሙ የተጣለበትን ኃላፊነት ለመፈፀም እየሰራቸው ባሉ ተጨባጭ የሆኑ ውጤታማ ስራዎች ለዘርፉ በፋናንስ ተቋማት ይሰጥ የነበረው የብድር ምጣኔ እንዲስተካከል፣የመንግስት ተቋማት በተናበበና በተቀናጀ መንግድ ለዘርፉ አስፈላጊውን ሁሉ ድጋፍ ቅድሚያ ሰጥተውና የጋራ እቅድ አዘጋጅተው እንዲሰሩ

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መልካምና ተስፋ ሰጭ ስኬቶችን በማስመዝገብ ላይ ነው (ዶ/ር ፈቃዱ መንግስቱ )

ግንቦት 15/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) በአምራች ኢንዱስትሪው ለዘርፉ መንግስት በሰጠው ትኩረት ከአምስቱ የኢኮኖሚ ዘርፎች አንዱ ነው ያሉት የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢው የተከበሩ ዶ/ር ፈቃዱ መንግስቱ በእቅድ ግምገማችን የመስክና የዴስክ የክትትልና ጉብኝት ሂደቶች እንዳረጋገጥነው የኢንዱስትሪ

“የወጪ አገራት ምርቶችን በአገር ውስጥ ለመተካት የሚደረገው ጥረት የሚበረታታ ነው” -- ቋሚ ኮሚቴው

ግንቦት 15፣ 2016 ዓ.ም(ኢሚ) በውጪ ምንዛሬ ወደ አገር ውስጥ የሚገቡትን የኢንዱስትሪ ምርቶች በአገር ውስጥ ለመተካት የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡

የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት አህጉሪቱን በኢንዱስትሪና በንግድ ለማሳደግ እንዲሁም የኢኮኖሚ ውህደትን ለማፋጠን የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው መቀጠል አለባቸው(አቶ መላኩ አለበል)

ኢትዮጵያ በንግድ፣ ቱሪዝም፣ ኢንዱስትሪያልላይዜሽን እና የማዕድን ሀብት ልማት የተነደፉትን የህብረት ጅምሮች እንደምትደግፍ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በ 4ኛው የአፍሪካ ህብረት ልዩ የቴክኒክ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ ገለጹ፡፡

6ኛው ዓለም አቀፍ የተቀነባበሩ የግብርና ምርቶች የንግድ ትርዒት በሚሊኒየም አዳራሽ ተከፈተ።

ግንቦት 8/2016(ኢ.ሚ) 6ኛው ዓለም አቀፍ የተቀነባበሩ የግብርና ምርቶች የንግድ ትርዒት በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ ተከፍቷል። የንግድ ትርዒቱ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን 123 የሚሆኑ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ምርታቸውንና አገልግሎታቸውን እያስተዋወቁ ይገኛሉ።

የአውሮፓ ህብረትና አጋሮቹ ግጭት በነበረቻቸው አካባቢዎች የሚገኙ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚደገፉበትን ፕሮግራም ይፋ አደረጉ

ግንቦት 7/2016ዓ.ም(ኢ.ሚ)የአውሮፓ ህብረት እና አጋሮቹ የአካባቢን ኢኮኖሚ ወደነበረበት ለመመለስ እና አነስተኛ እና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎችን መልሶ ማቋቋም የሚያሰችላቸውን ፕሮግራም ይፋ አድርገዎል።

"በበጀት አመቱ 9 ወራት ከ10.8 ሚልየን ቶን በላይ ግብዓት ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ቀርቧል።

ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒሰቴር ባለፉት 9 ወራት ለአምራች ኢንዱስትሪዎች ከ10.8 ሚልየን ቶን በላይ ግብዓትን ማቅረቡን የተቋሙ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን አባይ አስታወቁ።

ከ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ ወዲህ የታየው የአምራች ኢንዱስትሪ መነቃቃት አበረታች ነው፡- ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ

ግንቦት 6/2016ዓ.ም(ኢ.ሚ)ከ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ ወዲህ የታየው የአምራች ኢንዱስትሪ መነቃቃት አበረታች ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። ክልሉ የአምራች ኢንደስትሪውን እንደአንድ የትኩረት አቅጣጫ ወስዶና በዘርፉ ያሉትን ተግዳሮቶችና ዕድሎች ለይቶ መንቀሳቀሱ ለተጀመረውን

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተጠሪ ተቋማትና የክልል የዘርፉ አስፈፃሚዎች የ9 ወራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጀመረ

ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልል የዘርፉ አስፈፃሚዎችና ባለድርሻ አካላት ጋር የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በካይዘን የልህቀት ማዕከል በመካሄድ ላይ ነው።

የመላው ኢትዮጵያውያንን የሀገርን ምርት የመጠቀም ባሕል ማሳደግ ያስፈልጋል(ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ)

ግንቦት 06/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የመላው ኢትዮጵያውያንን የሀገርን ምርት የመጠቀም ባሕል ማሳደግ እንደሚያስፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናግረዎል። "ኢትዮጵያ ታምርት ደግሞም ትጠቀም!" ሲሉ የገለጹት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ዓላማው ሁለት ነው ብለዋል። የመጀመሪ

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ማነቆዎች በመፍታት ስኬቶች የተመዘገቡበት ነው(ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ )

አዲስ አበባ ግንቦት 05/2016(ኢሚ) ባለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርታማነትና ተወዳዳሪነት ውስን እንዲሆን አድርገው የቆዩ ችግሮችን በመለየት ደረጃ በደረጃ እየተፈቱ መሆኑን የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ተናግረዋል።

የአምራች ኢንዱስትሪውን በመደገፍ ኢኮኖሚያዊ መዋቅራዊ ሽግግሩን ዕውን ለማድረግ በመንግስት በኩሉ የተጀመሩ ስራዎች ተጠናክው ይቀጥላሉ (ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ )

አዲስ አበባ ግንቦት 05/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2016 ማጠቃላያ መርሃ ግብር የኢፌዲሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩንህ፣ ጥሪ ያተደረገላቸው ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተካሄደ።

በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የ2016 ኤክስፖ ከ3 ቢሊዮን ብር በላይ ግብይት ተከናውኗል(ክቡር አቶ መላኩ አለበል)

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ሰፊ የስራ ዕድል በመፍጠር ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት፣ ጥራት ያለው ምርት ለውጭ ገበያ በማቅረብ የሀገሪቱን ጥቅል ኢኮኖሚያዊ እድገት ድርሻ ለማሳደግ ያለመ ነው።

የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፓ መንግስት ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ከፍተኛ ትኩረት ለመስጠቱ ዋና ማሳያ ነው (የተከበሩ አቶ አደም ፋራህ)

አዲስ አበባ ግንቦት 05/2016 ዓ.ም (ኢሚ) የዲሞክራሲ ስርዓት ማዕከል ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፓ መዘጋጀት መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ ትኩረት መስጠቱን ያሳያል ብለዋል።

ዛሬ ይጠናቀቃል

ግንቦት 0/2016 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ዶክተር ዐብይ አሕመድ በድምቀት የተከፈተው ሁለተኛው ዙር የኢትዮጵያ ታምርት 2016 ኤክስፖ ዛሬ በ5ኛ ቀኑ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የአምራች ዘርፉ ተዋናዮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ከቀኑ 10:ዐዐ ጀምሮ የማጠቃለያ ፕሮግራሙ

ኢኮኖሚውንናየአምራች ኢንዱስትሪውን ለመደገፍ በእውቀት የዳበረ ትውልድ የማፍራት ስራ እየተሰራ ነው

ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፓ "ጥናትና ምርምር ለተሻለ አቅም ግንባታ" የፓናል ውይይት የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ሮ) እንደገለፁት የሀገሪቱን ኢኮኖሚና አምራች ኢንዱስትሪው ለመደገፍ በእውቀትና ክህሎት የዳበረ ትውልድ የማፍራት ስራ እየተሰራ ነው ።