የጥራት መንደርን የመጎብኘት መርሀ ግብር ተካሄደ
ጥር 2/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና በስሩ ያሉ ተጠሪ ተቋማት የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች በጥራት መንደር ውስጥ የሚገኙ ተቋማትን አሰራርና በውስጣቸው ያሉ ዘመናዊ የመስሪያ ቁሳቁሶችን ጎብኝተዋል፡፡
ጥር 2/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና በስሩ ያሉ ተጠሪ ተቋማት የስራ ሃላፊዎችና ባለሙያዎች በጥራት መንደር ውስጥ የሚገኙ ተቋማትን አሰራርና በውስጣቸው ያሉ ዘመናዊ የመስሪያ ቁሳቁሶችን ጎብኝተዋል፡፡
ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀሙን ከአጠቃላይ አመራርና ሰራተኞቹ ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቱን ያቀረቡት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ጥላሁን አባይ እንደገለፁት መንግስ
ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አጠቃላይ ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ውይይት ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በኢኮኖሚው ዕድገት ውስጥ የሚጠበቅበትን ሀገራዊ ድርሻ
ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አጠቃላይ ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ውይይት ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ የአምራች ኢንዱስትሪውን በተሻለ ሁኔታ ለማስፋፋት የግብአት አቅርቦት ችግር ፣ የመሰረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታ ከተቋማት
ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በ2017 በጀት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዋና ዋና በሆኑ የስራ ማሳያዎች እንደ ውጭ ምንዛሬ ግኝት፣ ተኪ ምርት፣ የአቅም አጠቃቀም፣ የግብዓት አቅርቦትና ሌሎች የዘርፉ ስራዎች ተስፋ ሰጪ ስኬቶች መመዝገባቸውን ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል።
ታህሳስ 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አጠቃላይ ሰራተኞች የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ውይይት እያካሄደ ነው።
ታህሳስ 24/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጰያ ታምርት ፕሮጀክት ምሶሶች ውስጥ የኢንቨስትመንትና የግሉ ዘርፍ ክላስተር የግል ዘርፉ ለማጠናከር የዘርፍ ማህበራት ባለሀብቶችና ቦርድ አመራሮች የአቅም ግንባታ በሰጠው ስልጠና ላይ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የብቃትና ፈቃድ አሰጣጥ መሪ አስፈጻሚ ወ/ሮ ካሳ
ታህሳስ 24/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጰያ ታምርት ፕሮጀክት ምሶሶች ውስጥ የኢንቨስትመንትና የግሉ ዘርፍ ክላስተር የግል ዘርፉ ለማጠናከር የዘርፍ ማህበራት ባለሀብቶችና ቦርድ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ የመንግሥትና የአምራች ዘርፉ የውይይት እና የሥልጠና መድረክ
ታህሳስ 23/2017 (ኢሚ) "የኛ ምርት ፣ ለእኛ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውን የአምራች ኢንተርፕራይዞች ባዛር ላይ እየተሳተፉ የሚገኙትን የአምራች ኢንተርፕራይዞችን ምርት የጎበኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ እንዲሆኑ አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደርግላቸው ተናግረዋ
ታህሳስ 21/2017 (ኢሚ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ታህሳስ 21 እስከ 27 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ ፍልውሃ አዲስ አውትሌት ሴንተር ያዘጋጀው ሀገር አቀፍ አነስተኛና መካከለኛ አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት ባዛር በይፋ ተከፍቷል።
ታህሳስ 21/2017 (ኢሚ) በአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን በመፍታት የአምራች ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ወደ 60 በመቶ ማሳደግ መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ።
ታህሳስ 21/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ግብርና ሚኒስቴር አስተባባሪነት ለእንስሳት የተመጣጠነ መኖ ለማቅረብ የሚያስችል የሀገር ውስጥ ማሽን አምራቾችን ከአስመራቾች ጋር ማስተሳሰር የሚያስችል የፊርማ ስምምነት ተካሄደ ። መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ከመቼው
ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ሴክተር ሪፎርም ፐርፎርማንስ ፕሮጀክት ከማዕድን ልማት ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር የካርበን ልቀትን በእጅጉ መቀነስ የሚያስችል የLC³ (Limestone Calcined Clay Cement) ስሚንቶ በአገር ውስጥ ማምረት የሚያስችል ቴክኖሎጂ
ታህሳስ 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ሥነ_ምግባራዊ አመራር ለተቋማዊ ስኬት በሚል መሪ ቃል ለኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ተጠሪ ተቋማትና የምርምርና ልማት ማዕከላት አመራሮች በዘርፉ የሙስናና ብልሹ አሰራሮች የመከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ ስልጠና እየተሰጠ ነው ።
ታህሣሥ 17/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) በኢትዮጵያ አካታች የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ተግባራዊ መደረጉ የአምራች ኢንዱስትሪውን ምርትና ምርታማነት እያሳደገ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሀመድ ገለጹ፡፡
ታህሣሥ 16/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ተወዳዳሪ አምራች ኢንዱስትሪ በመፍጠር ለዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ዕድገት መሰረት የጣለ እንደሆነ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝዳንት እመቤት መለሰ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ታህሣሥ 16/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የሙቀት አማቂ ጋዞች ልቀትን ለመቀነስ የሚያስችል ስምምነት የኢትዮጵያ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ፣ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ከትራንስፖርት እና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር፣ ከከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር፣ ከግብርና ሚኒስቴር፣ ከማዕድን ሚኒስቴር እና ከደን ልማት አስተዳደር ጋር ተፈራረሙ
ታህሳስ 15/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) ኢትዮጵያ በፖሊሲ ማነቆ ምክንያት ሀብቷን ጥቅም ላይ ሳታውል ዘመናትን ተሻግራለች ያሉት የኢትዮጵያ መድኃኒት እና የሕክምና መገልገያ አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ማህበር ፕሬዝዳንት ዶክተር ዳንኤል ዋቅቶሌ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያው የመድኃኒት እና የሕክምና መገልገያ አምራቾችን የዓ
ታህሳስ 14/2017 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከቻይና ፉጂያን ክፍለ ሃገር ከመጡ ልዑካን ጋር በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎች ላይ ተወያዩ ።
ታህሳስ 12/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 2ተኛው የፕሮጀክት አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ በተካሄደበት ወቅት የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) ፕሮጀክት ዋና አላማ በፓርኮች ውስጥ የጥራት መሰረተ ልማት እንዲኖር ማድረግ ነው ያሉት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮ
ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ ትግበራ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል፣ ተግዳሮት እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግሥትና የግል ዘርፉ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡
ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) መንግሥት ባለፉት ዓመታት የአምራች ኢንዱስትሪውን ዘርፍ በመደገፍ ከዘርፉ ተገቢውን ጥቅም ለማግኘት በትኩረት እየሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገልፀዋል ።
ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በአቶ መላኩ አለበል መሪነት ፣ የልማት ባንክ ፕረዝዳንት ዶ/ር እመቤት መለሰ እና ከገንዘብ ሚኒስቴር አቶ መዝገቡ አምሀ እንዲሁም የፋርማስቲካል እና ህክምና ዕቃዎች ዘርፋ ማህበር ፕረዝዳንት ዶ/ር ዳንኤል ዎቅቶሊ ተሳትፈዋል ።
ታህሳስ 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል ፣ ተግዳሮቶች እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ የጋራ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።
ታህሳስ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩትና የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) የቆዳና ጥራት በእርድና በመሰብሰብ ወቅት የሚያጋጥሙ ችግሮችና መፍትሄዎቻው ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ለጥሬ ቆዳ ሰብሳቢዎች፣ የቄራዎች የስራ
ታህሳስ 10/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 2ተኛው የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪያል ፓርኮች በኢትዮጵያ (OS-IAIP) የፕሮጀክት አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ ተካሄደ። ከጣልያን መንግስት በተገኘ የገንዘብ ብድር የተተገበረው ይህ ኘሮጀክት በዋናነት የሚያተኩረው የምግብ ጥራትን፣ ደህንነትን እና የመከታተያ ስርአት ማረጋገጥ ላይ
ታህሳስ 08/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በቀድሞው የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የተቋቋመው የአዳም የተባለ መንግስታዊ ያልሆ ነ ድርጅት ማብሰሪያ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የግብዓትና መሰረተ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሀሰን መሐመድ አቶ ደመቀ ያላቸ
ታህሳሰ 7/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ እና የቻይናው ሻንዶግ ክ/ሃገር ም/ገዢ አቶ ሶንግ ጁኒ (song junil) በሸገር ከተማ ሰበታ የሚገኘውን ውዳ ኢንዱስትሪል ግሩፕ ገበኙ ።
ታህሳስ 7/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ከቻይና ሻንዶነግ ክፍለ ሃገር ም/ገዢ ሶንግ ጁኒ (song junil) ጋር አብረው በሚሰሩበት ጉዳይ ላይ ተወያይተዋል ።
ታህሳስ 3/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በጥጥ ልማት ዘርፍ ላይ ኢንዱስትሪ እና ግብርና ሚኒስቴር ያዘጋጁት አለም አቀፍ ሁነት ተካሄደ ። የጥጥ ዘርፍን ለማሳደግ እንዲሁም በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የዘርፉ ተዋናዮች ልምድ ልውውጥ የሚያደርጉበት ዓለም ዓቀፍ ሁነት '' ለጥጥ እና ጨርቃጨርቅ ዘርፍ ቀጣይነት ላለው ሽግግር እና ዕ
ታህሳስ 03 /2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለተጠሪ ተቋማቱ፣ ለምርምር ማዕከላቱ፣ ለክልልና ከተማ አስተዳደር ፣ ለፋብሪካ አመራሮችና ባለሙያዎች የማምረት አቅም አጠቃቀም አመላካቾችና የአለካክ ስልቶች ማንዋል ላይ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው።
ታህሳስ 2/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢትዮጵያ ለአምስተኛ ጊዜ በሚከበረው ዓለም አቀፍ የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ውሀ ክምችት ቀን የመታሰቢያ ስነ ስርዓት ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለ ድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ በሀገር አቀፍ ደረጃ በምግብ ማበልጸግ ማዕቀፍ የታቀፉ ምግቦችን የማበልጸግ ስራዎች በአምራ
ታህሳስ 2/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የዓለም የነርቭ ዘንግ ክፍተትና የጭንቅላት ውሀ ክምችት ችግር ቀን (WORLD SPINA BIFIDA AND HYDROCEPHALUS DAY) በኢትዮጵያ ለአምስተኛ ጊዜ በፓናል ውይይት ተከብሮ ዋለ፡፡ በመርሀ ግብሩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኢፌዲሪ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አ
ህዳር 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) "የሴቷ ጥቃት የእኔም ነው ዝም አልልም" በሚል መሪ ሃሳብ ዓለም አቀፍ የፀረ ፆታዊ ጥቃት ቀን በኢዱስትሪ ሚኒስቴር፣ ግብርና ሚኒስቴር ፣ ኤም ኤን ኤስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ፣ ሶሊዳሪድ ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በጋራ ተከበሯል። በመርሐ-ግብሩ ላይ የተገኙት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሴቶ
ህዳር 27/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡልቡልታ ከጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ ጋር የሀገር ውስጥ የህክምና ግብዓት በተለይም የህክምና ጎዝ፣ ባንዴጅ፣ እስዋብ እና ጥጦችን ሀገራዊ ፍላጎቶች እና የሀገር ውስጥ የማምረት አቅምን የሚያሳይ የዳሰሳ ጥናት ዉጤት መነሻ በማድ
ህዳር 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) 19ኛዉ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን "ሀገራዊ መግባባት ለህብረ-ብሄራዊ አንድነት'' በሚል መሪ ቃል የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት አመራሮችና ሰራተኞች በድምቀት አከበሩ ፡፡
እንደ ሀገር የተጀመረው የሌማት ትሩፋት ውጤት እያመጣ ነው ያሉት የማኑፋክቸሪንግ ቴክኖሎጂ የኢንጂነሪንግ ምርምር ልማት ማዕከል ስራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ አባተ በተሻለ ሁኔታ ውጤታማ ለማድረግ እየተሰራ ባለው የስራ ሂደት እያጋጠሙ ካሉ ችግሮች አንዱ የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽነሪ መሆኑን ጠቁመዋል ፡፡
ህዳር 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በሲዳማ ክልል ከሚገኙ የእንስሳት መኖ አምራች የሆኑ ባለሀብቶችን የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን ከሚያመርቱ የክልሉ የማሽነሪ አምራቾች ዘርፍ ማህበራት ጋር የገበያ ትስስር መፍጠር ዓላማው ያደረገ የውል ስምምነት መያዝ መቻሉን
ህዳር 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር እና ግብርና ሚኒስቴር አመቻችነት በጣእመ መካኒካል ኢንጅነሪግ እና በአማኑኤል ተስፋዬ የእንስሳት መኖ ፋብሪካ መካከል የዶሮ መኖ ማቀነባበሪያ ማሽን ሰርቶ ማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ ።
ህዳር 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ሚስተር ቸን ሄይ(Chen Hai) ጋር የውይይት አካሄዱ፡፡
ህዳር25/2017 ዓ.ም(ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒሰቴር የ2017 ዓ.ም የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን አስመለክቶ በሸገር ከተማ አስተዳደር ለሚገኙ የመንግስት አመራሮችና የአምራች ኢንዱስትሪ ባለድርሻ አካላት የማነቃቂያ መድረክ አካሄደ፡፡
ህዳር 24/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአዳማ እና ሞጆ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ ያመጣቸውን ዘላቂ ልማችና ዕድሎች አስመልክቶ የውይይትና የማነቃቂያ መርሀ ግብር ተካሄዷል፡፡
ህዳር 20/2017 ዓ.ም(ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ሴክተር ሪፎርም ፐርፎርማንስ ፕሮጀክት ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ጋር በመሆን ከተለያዩ ፋብሪካዎች ለተውጣጡ ባለሙያዎችና ዘርፉን ለሚደግፉ ተመራማሪዎች ሰርኩላር ኢኮኖሚን መሰረት ያደረገ የግንዛቤ ማሰጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡
ህዳር 20/2017 ዓ.ም (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የአለምን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ እሳቤ የቀየረ የሀገራትን ኢኮኖሚ በማይናጋ መሰረት ላይ የጣለ ዘርፍ መሆን የቻለው በምርምርና ጥናት የታገዘና ዘመኑ የሚጠይቀውን ቴክኖሎጅ እንዲታጠቅ ማድረግ በመቻሉ መሆኑን በአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት የም
ህዳር 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት በመንግስት እየተሰሩ ያሉ ስራዎችና ውጤታማነት እንዲረጋገጥ ግንዛቤ ለመፍጠር ከተካሄደው መድረክ ጎለጎን በኦሮሚያ ክልል ቢሾፍቱ ከተማ የሚገኘውን ስቲሊ አር.ኤም.አይ. ኃላ/የተ/የግ/ ማህበር ብረታ ብረ
ህዳር 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ፐርፎርማንስ ፕሮጀክት ለፋብሪካ ባለሙያዎች፣የዘርፉ ተመራማሪዎችና ባለሙያዎች ክሊነር ፕሮዳክሽን ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየሰጠ ነው።
ህዳር 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት በመንግስት እየተሰሩ ያሉ ስራዎችና ውጤታማነት እንዲረጋገጥ ግንዛቤ ለመፍጠር ከቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር እየተካሄደ ባለው የውይይት መድረክ ላይ የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዋና ዳይሬክ
ህዳር 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዕድገት በመንግስት እየተሰሩ ያሉ ስራዎችና ውጤታማነት እንዲረጋገጥ ግንዛቤ ለመፍጠር ከቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር አመራሮች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡
ህዳር 18/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ዋነኛ ተግባር በማድረግ የተጀመረውን የአምራች ኢንደስትሪዎችን ከግብዓት አቅራቢዎች የእርስ በርስ ያላቸውን የትስስር ችግር ለመፍታት እየተሰሩ ካሉ ተግባሮች አንዱ የኢኮሜርስ ዲጂታል ግብይት ፕላትፎርም ማሳያ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ
ህዳር 18/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ሳንኩ (Sanku) ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት ጋር በኢትዮጵያ የምግብ ማበልፀግ ፕሮግራም ተግባራዊ እንዲሆን ድጋፍ በሚያደርግበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል ፡፡ በውይይቱ ክቡር አቶ ታረቀ