የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በኢንዱስትሪ አመራር አቅም ግንባታ ላይ ተፈራረመ።
ሐምሌ 12/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በኢንዱስትሪ አመራር አቅም ግንባታ ላይ ያተኮረ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እና የአፍሪካአመራር ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አ