ኢትዮጵያ እና ኬንያ የኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ትስስራቸውን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ
የካቲት 27/2018 ዓ.ም (ኢሚ)የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በኬኒያ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ዋና ጸሃፊ ዶ/ር ጁማ ሙካሀዋና የተመራ ልዑክ በቢሮዋቸው ተቀብለው አናግረዋል፡፡ የውይይታቸው ዋና ትኩረት በሁለቱ አገራት የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ትስስር በተለይም በቆዳ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያለውን ትስ