የፖሊሲ ባንኮች ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያደርጉትን ድጋፍ ይበልጥ ለማጠናከር ዘመኑን የዋጀ አቅም ሊኖራቸው ይገባል(አቶ መላኩ አለበል)
ጥር1/2018 ዓ.ም(ኢ.ሚ)የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስራ ሶስት ግዙፍ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የብድር አቅርቦትን በተመለከተ አወያየ፡፡ ውይይቱን የመሩት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል የፖሊሲ ባንኮች እስካሁን ለአምራች ኢንዱስትሪው ያደረጉት ድጋፍ ጥሩ ቢሆንም