ሚኒስትሩ በቡራዩ የተገነባውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ
መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በቡራዩ የሚገኘውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ ፋብሪካ የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ እንደገለጹት ከዚህ ቀደም ብረቶችንና እንጨቶችን በሚፈለገው ቅርጽ ለመቁረጥ የምንጠቀማቸው ማሽኖች በእ
መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በቡራዩ የሚገኘውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ ፋብሪካ የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ እንደገለጹት ከዚህ ቀደም ብረቶችንና እንጨቶችን በሚፈለገው ቅርጽ ለመቁረጥ የምንጠቀማቸው ማሽኖች በእ
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተግባራዊ ከሆነ ጀምሮ የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች በመፍታት ተወዳዳሪነታቸው እንዲያድግ ትልቅ አስተዋፅኦ ማበርከቱን በተለያየ ዘርፈ የተሰማሩ የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች ገለፁ።
መጋቢት 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በአዲስ አበባ እና ሸገር ሲቲ ከተማ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ወደ ስራ የተመለሱ ኢንዱስትሪዎችን በመጎብኘት ላይ ናቸው። የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሀገር በቀል አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎችን የማምረት
መጋቢት 26/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን የሀገራችን ተቀዳሚ የኢኮኖሚ ምንጭ በማድረግ የማይናጋ መሰረት ያለው ኢኮኖሚያዊ ብልፅግናን ያረጋገጠች ኢትዮጵያን አውን ለማድረግ የዘርፉን ችግሮች በተቀናጀ መልኩ ለመፍታት እየተሰራ ይገኛ
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ )መንግስት ላለፉት አመታት ተግባር ላይ ባዋለው የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ እድገት አማራጭ አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል ያሉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በዚህም ትኩረት ከተሰጣቸው እና ለውጥ ካመጡ ዋና ዋና ዘርፎች
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ አማካሪው የቻይና ሻንጋይ ላውንች አውቶሞቲቭ ጉባንያ ኃላፊዎችን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ ። በውይይታቸው ወቅት የዕድገትና ተወዳዳሪነነት ዘርፍ አማካሪው አቶ ዱጋሳ ዱንፋ እንደገለፁ
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የህዳሴ ግድብ የአምራች ኢንዱትሪውን የኃይል አቅርቦት ችግር በመቅረፍ ተወዳሪነታቸውን የማሳደግ ትልቅ አቅም አለው ሲሉ የኢንዱትሪ ሚኒስትር ሚኒስትረ ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ገልጸዋል፡፡
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በቅርቡ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ ወደ ሥራ የሚገባ መሆኑ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት መጎልበት ወሳኝ ሚና የሚኖረው ስለሆነ ብሥራት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አስታወቁ፡፡