የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ
ሐምሌ 12/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በኢንዱስትሪ አመራር አቅም ግንባታ ላይ ያተኮረ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እና የአፍሪካአመ
ሐምሌ 12/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በኢንዱስትሪ አመራር አቅም ግንባታ ላይ ያተኮረ ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል እና የአፍሪካአመ
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ የበትግራይ ክልል መቀለ ከተማ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የከተማው ነዋሪዎች በተገኙበት የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎትን አስጀምረዋል ። በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስራው ለ350
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እና የቻይና ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ ሊቀ መንበር ሚስተር ሉዎ ዣሁዪ የሁለቱን አገራት ግንኙነት በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። እኤአ ሐምሌ 11 2024 በቤጂንግ በተካሄደው ውይይትም ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘር
ምሌ4/2016 ዓ. የኢንዱስትሪ ሚንስትር ደኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ መንግስት የተኪ ምርት ስትራቴጅ ቀርጾ ወደ ስራ ከገባ በኋላ ለዜጎች ተጨማሪ የስራ ዕድል ከመፍጠር በተጨማሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች አዳዲስ ቴክኖሎጅዎችን እንዲጠቀሙ በር መክፈቱን አብረርተዋል፡፡ ከውጭ የሚገ
ሰኔ 28/2016 (ኢ.ሚ) በኮሪደር ልማቱ የተተከሉ የስማርት ኤሌክትሪክ ምሰሶዎች የሀገር ውስጥ የማምረት አቅምና የቴክኖሎጂ ሽግግርን ያሳዩ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የኢትዮጵያ አምራች ዘርፍ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተሰጠው ትኩረት ምርታማነቱ እና
ሰኔ 28/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኮሪደር ልማት ስማርት ፖሎች ለአምራች ኢንዱስትሪዎች 370 ሚሊዮን ብር ገቢ በመፍጠር ለ673 ዜጎች ተጨማሪ የስራ እድል መፍጠሩን የገለጹት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አበል ስራው የቴክኖሎጅ ሽግግር የተፈጠረበት የሀገር ውስጥ አምራቾች መ
ሰኔ 24/2016 ዓ.ም የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴርና ከሚመለከታቸው መንግስታዊ ተቋማት ጋር የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎችን በተመለከተ ተወያይቷል፡፡ የውይይቱ ዓላማ የአየር ብክለትን ለማስቀረትና ሀገሪቱ ለነዳጅ የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ
ሰኔ 22/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለዉጥ ሴክተር ፐርፎሮማንስ ፕሮጀክት የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ እየገመገመ ነዉ። በአፋርና በሶማሌ ክልል የተጀመረዉ የሙከራ የፕሮሶፒስ ጁሊፈራ አረም(መጤ አረም) ወደ አማራጭ ሀይል የመቀየሩ ሂደት አበረ