የማሽነሪ አምራች ኢንዱስትሪ ኢኮኖሚያዊ ሽግግሩን ውጤታማ ከማድረግ በተጨማሪ ለዜጎች የስራ ዕድል
ሚያዚያ7/2016 ዓ.ም የዘርፉን ችግር መፍታት ዓላማው ያደረገ የማሽነሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች ሀገራዊ ዕድሎችና ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረ ልዩ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡
ሚያዚያ7/2016 ዓ.ም የዘርፉን ችግር መፍታት ዓላማው ያደረገ የማሽነሪ አምራች ኢንዱስትሪዎች ሀገራዊ ዕድሎችና ተግዳሮቶች ላይ ያተኮረ ልዩ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡
አዲስ አበባ 04/08/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች አሠራርና ዘላቂነት በኢትዮጵያ ፕሮጀክት ላይ ትኩረት ያደረገ የፌደራል፣ክልል ከፍተኛ አመራሮች እና የልማት አጋሮች የተገኙበት ውይይት ተካሄደ፡፡
ሚያዚያ 4/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ)የተቀናጁ አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርኮች የፖሊሲም ሆነ የመሰረተ ልማት ችግሮችን ለመፍታት የሚያግዙ ናቸው፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 29ኛ መደበኛ ስብሰባ ውሳኔ ካስተላለፈባቸው ጉዳዮች አንዱ የጥቃቅን፣ አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ረቂቅ ፖሊሲ መሆኑ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ አመላክቷል።
ሚያዚያ 03/2016 ዓ.ም (ኢሚ) በኤግዚቪሽኑ በዲጂታል፣ በግብርና፣ በሃይል፣ በትምህርት፣ በጤና፣ በማንፋክቸሪንግ እና በሌሎች ዘርፎች የተሰማሩ የመጀመርያ ደረጃ ላይ የሚገኙ ፣የመጀመርያ ደረጃውን የተሻገሩ፣ ወደ ገበያ መቀላቀል ደረጃ ላይ የደረሱ ስታርት አፖች ስራዎቻቸውን ተ
ሚያዚያ1/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ፕርፎርማንስ ፕሮጀክት በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት አሚባራ ወረዳና በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሽንሌ ወረዳ ለሚገኙ የፕሮጀክቱ የሳይት ሰራተኞች እና ለአካባቢው ማህበረሰብ ድጋፍ አድረገ።
መጋቢት 30/2016ዓ.ም (ኢ.ሚ) ዶዳይ ማኑፋክቸሪንግ ያመረታቸውን የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክሎች አስመረቀ። በምረቃው መድረክ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ እንደገለፁት የኤሌክትሪክ ሞተር ሳይክሎቹ እንደሀገር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለመገንባት
መጋቢት 30/2016 ዓ.ም (ኢ.ሚ)የኢፌድሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚንስትር አቶ መላኩ አለበል ከአፍሪካ ንግድና ኢንዱስትሪ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሚስተር አልበርት ሙቻንጋ ጋር አብሮ ለመስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡