የግል ዘርፉን የማደራጀት አስፈላጊነቱ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ያለውን እምቅ ሃብት በተደራጀ አግባብ ለመጠቀምና መምራት ለማስቻል ነው (ወ/ሪት ካሳዬ ዋሴ)
መስከረም 24/2018 ዓ.ም (ኢሚ) የግሉ ዘርፍ በአምራች ኢንዱስትሪው እድገትና ተወዳዳሪነት ማደግ ላይ ያለውን የማይተካ ሚና ለማጎልበትና ከመንግስት ጋር ያለውን ቅንጅታዊ አሰራር ለማጠናከር ከግል ዘርፍ ማህበራት አመራሮችና ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት በማድረግ የቀጣይ አቅጣጫ ተቀምጧል። በውይይት መድረኩ ከለ