ሚኒስትሩ በቡራዩ የተገነባውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ የስራ እንቅስቃሴ ጎበኙ
መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በቡራዩ የሚገኘውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ ፋብሪካ የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ እንደገለጹት ከዚህ ቀደም ብረቶችንና እንጨቶችን በሚፈለገው ቅርጽ ለመቁረጥ የምንጠቀማቸው ማሽኖች በእጅ የሚሰሩ በመሆናቸው ጉልበትና ጊዜን ይ
መጋቢት 30/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በቡራዩ የሚገኘውን የፕራይም ቴክ ኢንጅነሪግ ፋብሪካ የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ላይ እንደገለጹት ከዚህ ቀደም ብረቶችንና እንጨቶችን በሚፈለገው ቅርጽ ለመቁረጥ የምንጠቀማቸው ማሽኖች በእጅ የሚሰሩ በመሆናቸው ጉልበትና ጊዜን ይ
የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተግባራዊ ከሆነ ጀምሮ የአምራች ኢንዱስትሪውን ችግሮች በመፍታት ተወዳዳሪነታቸው እንዲያድግ ትልቅ አስተዋፅኦ ማበርከቱን በተለያየ ዘርፈ የተሰማሩ የአምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች ገለፁ።
መጋቢት 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በአዲስ አበባ እና ሸገር ሲቲ ከተማ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ወደ ስራ የተመለሱ ኢንዱስትሪዎችን በመጎብኘት ላይ ናቸው። የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሀገር በቀል አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም ማሳደጉ ይታወቃል።
መጋቢት 26/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን የሀገራችን ተቀዳሚ የኢኮኖሚ ምንጭ በማድረግ የማይናጋ መሰረት ያለው ኢኮኖሚያዊ ብልፅግናን ያረጋገጠች ኢትዮጵያን አውን ለማድረግ የዘርፉን ችግሮች በተቀናጀ መልኩ ለመፍታት እየተሰራ ይገኛል።
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ )መንግስት ላለፉት አመታት ተግባር ላይ ባዋለው የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ እድገት አማራጭ አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል ያሉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በዚህም ትኩረት ከተሰጣቸው እና ለውጥ ካመጡ ዋና ዋና ዘርፎች መካከል አንዱ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ አማካሪው የቻይና ሻንጋይ ላውንች አውቶሞቲቭ ጉባንያ ኃላፊዎችን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ ። በውይይታቸው ወቅት የዕድገትና ተወዳዳሪነነት ዘርፍ አማካሪው አቶ ዱጋሳ ዱንፋ እንደገለፁት ኢትዮጵያ ለአየር ንብረት የተስማማ አ
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የህዳሴ ግድብ የአምራች ኢንዱትሪውን የኃይል አቅርቦት ችግር በመቅረፍ ተወዳሪነታቸውን የማሳደግ ትልቅ አቅም አለው ሲሉ የኢንዱትሪ ሚኒስትር ሚኒስትረ ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ ገልጸዋል፡፡
መጋቢት 25/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በቅርቡ ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ ወደ ሥራ የሚገባ መሆኑ ለአምራች ኢንዱስትሪው ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት መጎልበት ወሳኝ ሚና የሚኖረው ስለሆነ ብሥራት ነው ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አስታወቁ፡፡
መጋቢት 24/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶችጋር ለኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ስኬት የአምራች ኢዱስትሪው ሚና ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ የፓናል ውይይት አካሄደ፡፡
መጋቢት 24/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ የንቅናቄ መድረኩ ላይ እንደገለፁት በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 አሴት የተጨመረባቸውና ጥራት ያላቸው አዳዲስ ምርቶች የሚታዩበት እንደሚሆን ይጠበቃል ብለዋል፡፡
መጋቢት 24/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ከፍተኛ አምራች ኢንዱስትሪ ባለቤቶች ከሚያዚያ 25 አሰከ 29/2017 ዓ.ም በሚካሄደው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው ።
መጋቢት 23/7/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዲስትሪ ሚኒስቴር ከግሪን ኮል ኢትዮጵያ እና ከዳንጎቴ ጋር የግሪን ኮል ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ ለማዋልና በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡
መጋቢት 23/7/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒሰቴር በአምራች ኢንዱስትሪዎች ላይ አማራጭ የተርማል ኢነርጂ አጠቃቀምን ከማበረታታት አንጻር በሚሰራቸው ስራዎች ከግሪን ኮል ኢትዮጵያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ጋር በመተባበር የግሪን ኮል ቴክኖሎጂን የማስተዋወቂያ ሴሚናር እያካሄደ ነው፡፡ ባዮማስ መጠቀም በአምራች ኢ
መጋቢት 20/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ሴክተር ሪፎርም ፕርፎርማንስ ፕሮጀክት 1446ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ በሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ አባዎራዎች ማዕድ አጋራ ። ፕሮጀክቱ በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሲቲ ዞን ሽንሌ
መጋቢት 20/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ያጋጠመውን የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ተከትሎ በአሚባራ ወረዳ ዳይዶ ሳይት የሚገኙ ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ወገኖች የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ላደረገላቸው ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ።
መጋቢት 20/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ሪፎርም ፕርፎማንስ ፕሮጀክት በአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረገ።
መጋቢት 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የክላስተሮች የ2017 በጀት ዓመት የ8 ወራት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ ላይ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ኃላፊ አያና ዘውዴ (ዶ/ር) ለዘላቂ ልማትና ተወዳዳሪነት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሃገራዊ ሥርዓት በመዘርጋት አምራች የ
መጋቢት 19/7/2017ዓ.ም (ኢሚ) የምግብ ጥራት እና ደህንነትን ለማረጋገጥ ብሎም በገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን የምግብ ላብራቶሪ በአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች መገንባት ወሳኝ ነው ያሉት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና ግብዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሀሰን መሐመድ የምግብ ጥራት እና ደህንነት በኢትዮጵያ ኢዱስትሪ
መጋቢት 19/7/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት በአነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ፋይናንስ ፕሮጀክት አፈፃፀም ዙሪያ ከፌዴራል ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ ፡፡ በውይይት መድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል እንደተናገሩት የኢ
መጋቢት 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ታምርት ክላስተሮች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የ8 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም የውይይት መድረክ እያካሄደ ይገኛል። ለኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ስኬታማነት የተቋማት ቅንጅት መሆኑን የገለፁት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ለአምራች ኢንዱስትሪ
መጋቢት 19/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ታምርት ክላስተሮች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የ8 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ውይይት እያካሄደ ነው።
መጋቢት 18/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢፌዴሪ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በኢትዮጵያ የኢራን አምባሳደር ሚስተር አሊ አክባር ረዜል በቢሯቸው ተቀብለው ፍሬያማ ውይይት አካሄዱ፡፡ አቶ መላኩ አለበል ኢራን ከኢትዮጵያ ካላት ጉልህ የሁለትዮሽ ግንኙነት በተጨማሪ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ኢንቨስትመ
መጋቢት 17/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማበረታታት የዘርፉን ስራዎች የሚያሳልጡ የአሰራር ስርዓቶች እየተዘረጉ ነው ያሉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተኪ ምርቶች ተወዳዳሪነት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ መሳይነህ ውብሸት የዘርፉ ችግሮች እየተፈቱ መምጣታቸውን ገልፀዋል፡፡ የተለያዩ ድጋፎች ለአምራች
መጋቢት 17/ 2017 ዓ.ም (ኢሚ) የቡሬ፣ ቡልቡላ እና ይርጋለም የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ሲቋቋሙ የአካባቢውን ፀጋ መሰረት አርገው ነው ያሉት የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የመሠረተ ልማትና አቅም ግንባታ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ይፍሩ 12 ባለሃብቶች በተቀናጀ የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ገብተው ምርት
መጋቢት 16/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ከ22 ዓመታት በላይ በስራ ላይ የነበረው የዘርፉ ስትራቴጅ ትኩረቱ የውጭ ባለሃብቶችና የወጭ ምርቶች ላይ የነበረ መሆኑን ያስታወሱት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተኪ ምርቶች ተወዳዳሪነት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ መሳይነህ ውብሸት ስትራቴጅው በአዲስ ፖሊሲ ሲሻሻል ለተኪ ምርትና ወጭ ምርቶች
መጋቢት 16/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የማክይሮ ማሻሻያው ከተጀመረ ጀምሮ በተለይም በአምራች ኢንዱስትሪው ላይ የምርት መጠን እንዲጨምር ማድረጉን በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የተኪ ምርቶች ተወዳዳሪነት ስራ አስፈፃሚ አቶ መሳይነህ ውብሸት ገልፀዋል፡፡
መጋቢት 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ ታምርት ፕሮጀክት ለኢንዱስትሪ ማህበራት የቦርድ አመራሮች ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና እና ቶኒ ብሌር ኢንስቲትት ጋር በመተባበር የአገር ውስጥ የኢኮኖሚ ልማት አንቀሳቃሾች የኢንዱስትሪ ማህበራት ሚና፣ በአለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ላይ የኢንዱስትሪ ማህበራት
መጋቢት 15/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን በጥናትና ምርምር የሚደግፉ ኢንስቲትዩቶች የነበሩ መሆኑን የጠቀሱት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በምግብ ምህንድስና ዘርፉ መሪ ተመራማሪና መምህር እንዲሁም በምግብ ደህንነት የተመሰከረለት የምግብ ደህንነት አዋቂው ፕሮፎሰር ሽመልስ አድማሱ አደረጃጀቶቹ በማዕከል
መጋቢት 12/7/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በእስከዛሬው ጉዞው ለተመዘገበው ስኬት የሚዲያው ሚና ከፍተኛ መሆኑን የጠቀሱት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ፕሮጀክት ጽ/ቤት ኃላፊ አያና ዘውዴ (ዶ/ር) ሚዲያው አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ቋሚ የፕሮግራሙ አካል አድርጎ የትንታኔ ስራ
መጋቢት 12/7/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አበባ ታመነ እንደገለፁት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን በማስተዋወቅ ለዘርፉ ሁለንተናዊ ዕድገት የሚዲያው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ የሚዲያ ፎረም በመመስረት የጋራ የመግባቢያ ስምምነት በማድረግ ይበልጥ ተቀራርቦ መስራት አስፈላ
መጋቢት12/7/2017ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የዕድገትና ተወዳዳሪነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የተሻለ ለውጥ ለማምጣት የዘረፍን እንቅስቃሴ ለህብረተሰቡ ተደራሽ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
መጋቢት 12/7/2017ዓ.ም (ኢሚ) የምክክር መድረኩን የኢዱስትሪ ሚኒስቴር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ አስጀምረዋል ። የሚዲያ ተቋማት የዘርፉን እንቅስቃሴ ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ በዘርፉ የጠነከረና ቀጣይነት ያለው የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ለማስቻል በአምራች ኢዱስትሪ ዘርፉ የተሻለ ውጤት ለማማስመዝገብ ታስቦ
መጋቢት 12/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በምግብ ምህንድስና ዘርፉ መሪ ተመራማሪና መምህር እንዲሁም በምግብ ደህንነት የተመሰከረለት የምግብ ደህንነት አዋቂ ፕሮፎሰር ሽመልስ አድማሱ ጥናትና ምርምር ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ወሳኝና ቁልፍ መሳሪያ መሆኑን በመጥቀስ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የ
"በግብርና ምርት የአነስተኛ አርሶ አደሮች የሰብል ሽፋን 20 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር ደርሷል፣ በስንዴ ልማትም በመኸር 4 ነጥብ 2 ሚሊዮን ሄክታር፤ በበጋ መስኖ ልማት 3 ነጥብ 7 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በስንዴ ተሸፍኗል፣ በዚህም ከ300 ሚሊየን ኩንታል ያላነሰ ምርት ይስበሰባል ተብሎ ይጠበቃል፣
መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን በመቅረፍ ዘርፉ የኢኮኖሚ ድርሻውን እንዲወጣ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እንደተሰሩ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ገለፁ።
መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ በተለይ የኢትዮጲያን ግብርና በሚመለከት በሀገሪቱ ከ 7.7 ሚለየን ሄክታር በላይ የስንዴ ሰብል ተሸፍኗል፡፡ በዚህም 3መቶ ሚለዮን ኩታል ምርት እንደሚጠበቅ የገለፁት ዶ/ር ዐቢይ ኢትዮጲያ ከ
መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (ኢሚ) መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪዎችን ለማሻሻል በወሰደው እርምጃ የዘርፉ የግብዓት አቅርቦት እየተሻሻለ መምጣቱን የገለፁት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኃይል አቅርቦት ችግር 100% በሚባል ደረጃ መፈታት ተችሏል ብለዋል፡፡
የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ያስገኘው ሰላም እፎያታ አስገኝቷል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የስምምነት ነጥቦቹ በምን ደረጃ ላይ ይገኛሉ? በትግራይ ክልል እየታየ ያለው ወቅታዊ ሁኔታ ወደግጭት እንዳያመራ ምን እየተሰራ ይገኛል?
መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (ኢሚ) አምራች ኢንዱስትሪዎች (አንድን ምርት ለማምረት የሰዉ ኃይል፣ የጥሬ እቃ እና የኢነርጂ ወጭዎቻቸው ከፍተኛዉን ድርሻ ይይዛሉ ያሉት በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የአየር ንብረት ለውጥ ሴክተር ሪፎርም ፐርፎርማንስ ፕሮጀክት የኢነርጅ ኢፊሸንሲ ባለሙያው አቶ ይመኑ አለኸኝ የኢነርጂ አጠቃቀምን ለ
መጋቢት 6/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል በተገኙበት የኢዱስትሪ ሚኒስቴር ፣ የአምራች ኢንተርፕራይዝ ልማትና የአምራች ኢንዱስትሪ አመራሮችና፣ስራተኞች እና የአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 09 የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖች ጋር የኢፋጣር መርሃ - ግብር አካሂዷል ።
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከአምራች ኢንተርፕራይዝ ልማትና ከአምራች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዮት አመራሮች፣ስራተኞች እና የአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 09 የእስልምና እምነት ተከታይ ወገኖች ጋር በመሆን የኢፋጣር ፕሮግራም አካሄደ።
መጋቢት 4/2017ዓ.ም በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የእድገትና ተወዳዳሪነት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ታረቀኝ ቡሉልታ የተመራ የባለድርሻ አካላት የስራ ኃላፊዎች ቡልቡላ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክ የሚገኘውን ቲኬ ማኒፋክቸሪግ እና ንግድ ኃ.የተ.የግ .ማ የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸው ፋብሪካው እጅግ ዘመናዊ ዲጂታል
መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ታምርት ፕሮጀክት ያዘጋጀው የኢንቨስትመንትና የግሉ ዘርፍ የአቅም ልማት ስልጠና ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የሀገር አቀር የዘርፍ ማህበራት ዋና ፀኃፊ አቶ አፍሪካ ዘለቀ የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ የሥራ ዕድል በመፍጠር፣ የሀገር ውስጥ ሀብት በማ
መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የዘርፉን ማነቆዎች በተባበረ ክንድ በመፍታት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉን ቀዳሚ የኢኮኖሚ ምንጭ ለማድረግ ዓለማ በመሰነቅ የተጀመረ መሆኑን የጠቆሙት የሚኒስቴሩ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አበባ ታመነ ንቅናቄው በ2014 ዓ.ም በክቡር
መጋቢት 3/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሃሰን መሃመድ የሰንሰለት ምግብ ማቀነባበሪያ ኃላፊነቱ የተ.የግ.ማህበር( Pepsico food ethiopia) በኢትዮጵያ ሊሰራ ስላሰበው የኢንቨስትመነት ማስፋፋያ በአፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ የተቋሙ የኮርፖሬት ጉዳዮች ዳይሬክተር ሚስስ ሜ
የካቲት 29/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ክሮታጅ ጣህኒ የሰሊጥ ማቀነባበሪያ ፋብሪካን ጎብኝተዎል። በአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፉ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረትና በቅንጅት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዎል፡፡
የካቲት 26/2017ዓ.ም (ኢሚ)ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አለበል የፋብሪካ ምልከታ ሲያካሂዱ ለሚኒስትሩ ገለፃ ያደረጉት የፂዮን ኢዱስትሪያል ኢጂነሪግ እና ብረታ ብረት ኢንተር ፕራይዝ መስራች እና ባለቤት የሆኑት አቶ ዮሐንስ ግርማ ናቸው ። በገለፃው ወቅት አቶ ዮሐንስ እዳሉት ፋብሪካው በ1999 ዓ.ም በጥቃቅንና አነስ
በውይይቱ በቆዳው ዘርፍ ያሉ ዋናዋና ጉዳዮች የተነሱ ሲሆን በተለይም ጥሬ ቆዳ ጥራትና አሰባሰብ፣የቆዳ ኢንዱሰትሪዎች የማምረት እቅም ፣አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎችን ማስፋፋት እና የገበያ ተጠቃሚነትን ማሳደግ እንዲሁም በመንግስት ትኩረት ተሰቶት እየተሰራ የሚገኘው የሞጆ ሌዘር ሲቲ ፕሮጀክት አፈጻጸም በውይይቱ
የካቲት 26/2017 ዓ.ም (ኢሚ) አለማቀፉ የቆዳ ህብረት ስራ ( leather working group) በኢትዮጵያ ለሚገኙ የቆዳ ውጤቶች አምራች ፋብሪካዎች ለኤልኮ አቢሲኒያ የቆዳ ፋብሪካ እና ለኤልኮ አዋሻ የቆዳ ፋብሪካ የወረቅ ደረጀ የእውቅና ሰርተፍኬት እንዲሁም ለባቱ የቆዳ ፋብሪካ የብር ደረጃ ያለው የእውቅና ሰር
የካቲት 21/2017 ዓ.ም (ኢሚ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሚኒስትር ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሀዱሽ ሀለፎም እንደገለፁት ዛሬ በተቋሙ እና በተጠሪ ተቋም ለምትገኙ አመራሮችና ሰራተኞች ያዘጋጀነው የቤተ መፀሐፍት አሰፈላጊነት አጠቃቀም ምን እና እዴት መሆን አለበት የሚለውን የዘርፉ ሰራተኞች በቂ እውቀት እንዲኖራችሁና የተቋሙን